”በሰው ኃይል ለመከላከል የማይቻል ከሆነ አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ ክልሉ ገልጦላቸዋል፡፡” ምን ማለት ነው? ከአዲስ አበባ ፒያሳ የእሳት አደጋ ማጥፊያ ክሩው ሊላክ ታሰበ እንዴ፤ ክልል አትቀልድ፤፤ ባድር ዳር ከተማ ቢቃጠል እንዲህ ትል ነበር? እግዚኦ ማረን!
ኧረረረረ ኡኡኡኡኡ ኡኡ
ኡኡኡኡ
ምነው ጃል ! ከሁለት ዓመት በፊት እኮ ካባህር ዳር በ14 ኪ.ሜ እርቀት በጣና ደሴቶች ከሚገኙ ቤተክርሰቲያን አነዱ የሆነውን የማሃል ዘጌ ጊዮርጊስን ከእሳት ቃጠሎ ታድገውታል፡፡ዳጋ ደግሞ መንገዱ አስፓልት፤ እርቀቱ ከክልሉ ምክር ቤት አንድ ስንዝር እራቅ ብሎ ለነታሪክ አውድም ምን ተስኖ እሳት ማጥፋት፡፡
”በሰው ኃይል ለመከላከል የማይቻል ከሆነ አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርግ ክልሉ ገልጦላቸዋል፡፡”
ReplyDeleteምን ማለት ነው? ከአዲስ አበባ ፒያሳ የእሳት አደጋ ማጥፊያ ክሩው ሊላክ ታሰበ እንዴ፤ ክልል አትቀልድ፤፤ ባድር ዳር ከተማ ቢቃጠል እንዲህ ትል ነበር?
እግዚኦ ማረን!
ኧረረረረ ኡኡኡኡኡ ኡኡ
ReplyDeleteኡኡኡኡ
ReplyDeleteምነው ጃል !
ReplyDeleteከሁለት ዓመት በፊት እኮ ካባህር ዳር በ14 ኪ.ሜ እርቀት በጣና ደሴቶች ከሚገኙ ቤተክርሰቲያን አነዱ የሆነውን የማሃል ዘጌ ጊዮርጊስን ከእሳት ቃጠሎ ታድገውታል፡፡
ዳጋ ደግሞ መንገዱ አስፓልት፤ እርቀቱ ከክልሉ ምክር ቤት አንድ ስንዝር እራቅ ብሎ ለነታሪክ አውድም ምን ተስኖ እሳት ማጥፋት፡፡