ሰሞኑን የፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሃይማኖት ተቋማትን ለመመዝገብ የወጣ ረቂቅ
መመሪያ› የሚል ወረቀት አስተያየት ይሰጥበት ዘንድ ለእምነት ተቋማት አሠራጭቷል፡፡ ይህ መመርያ የያዛቸውን ጉዳዮች
እያንዳንዳቸውን እየነጠሉ መመልከት ያስፈልጋል፡፡ ይህንንም ወደፊት የምናደርገው ይሆናል፡፡ ለአሁኑ ግን መመሪያውን ከኢትዮጵያ
ቤተ ክርስቲያን ነባራዊ፣ ሉዓላዊና መንፈሳዊ ጠባያት ጋር በማዛመድ ብቻ እንመለከተዋለን፡፡
1.
መመሪያው የቤተ ክርስቲያኒቱን
ልዩ ሁኔታ ከግምት ያላስገባ ነው
የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 2000 ዓመታት በምድሪቱ ላይ የኖረች፣ የሰበከች
ቤተ ክርስቲያን ናት፡፡ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ ክፉውንም ሆነ ደጉንም እኩል የቀመሰች፣ እንዲያውም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን
በመሆንዋ ብቻ ልዩ ጉዳት የደረሰባትም ናት፡፡ በጣልያን ወረራ ጊዜ የተሠውትን ጳጳሳትና መነኮሳት ማሰቡ ብቻ ለዚህ የቅርብ
ምሳሌ ነው፡፡ ይህቺ ቤተ ክርስቲያን በዘመናት ሂደት ውስጥ በሀገሪቱ ሃይማኖታዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ሕይወት
ውስጥ ልዩ የሆነና የማይተካ ሚና ተጫውታለች፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ተመሥርታ ሀገሪቱንም መሥርታለች፡፡
ይህንን ሁሉ ዘንግቶ በ2005 ዓም ላይ ቤተ ክርስቲያኒቱን እንደ አዲስ ተመዝገቢ፣
እንደ አዲስ ፈቃድ አውጭ፣ እንደ አዲስ ደንብና መመሪያሽን አምጭ ማለት እጅግ አሳዛኝም አስገራሚም ነገር ነው፡፡ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱም ራሱ ከፈለገ መረጃ ሰብስቦ መመዝገብና ማወቅ ነበረበት እንጂ ሰነድ አምጭ፣ ደንብ አስገቢ፣ ፈቃድ አውጭና ልወቅሽ ማለት አልነበረበትም፡፡
ሀ/ የሚኒስቴሩ አንድን የሃይማኖት ወይም የእምነት ተቋም የሚመዘግበው የመመሥረቻ
ጽሑፍ፣ መተዳደርያ ደንብና የመሥራቾቹ ቃለ ጉባኤ ሲቀርብለት ነው (ዐንቀጽ 7 ቁ.1) ይላል፡፡ አሁን ለኢትዮጵያ ቤተ
ክርስቲያን የትኛውን ደንብ ነው የምናቀርበው? ዲድስቅልያ፣ ሲኖዶስ፣ ግጽው፣ አብጥሊስ፣ ፍትሐ ነገሥት፣ ሕገ መነኮሳት፣ ሥርዓተ
ሕግ ወቀኖና፣ የኒቂያ ቀኖና፣ የቁስጥንጥንያ ቀኖና፣ የኤፌሶን ቀኖና፣ የሎዶቅያ ቀኖና፣ የቅርጣግና፣ ስንቱን? የሚኒስቴር
መሥሪያ ቤቱስ የትኞቹን ሊቃውንት ሰብስቦ ነው ይህንን ሁሉ ሕግ አጥንቶ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይጋጫል ወይስ አይጋጭም ብሎ
አስተያየት የሚሰጠው፡፡
በሌላም በኩል የመሥራቾች ቃለ ጉባኤ መቅረብ አለበት ይላል፡፡ እኛ የነማንን ቃለ
ጉባኤ ነው የምናቀርበው? የሐዋርያትን ነው ወይስ የሠለስቱ ምዕትን? የኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ነው ወይስ የአብርሃ አጽብሐን፣
የተሰዓቱ ቅዱሳንን ነው ወይስ የአቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃንን?
ለ/ ቅርንጫፍ መክፈትን በተመለከተው በዐንቀጽ 14 ላይ ስለተከፈቱት ቅርንጫፎች
አድራሻና አመራሮች በ30 ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ማሳወቅ ይገባል ይላል፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የ35ሺ
አጥቢያዎቿን የሰበካ ጉባኤያት፣ የ110 ገዳማቷን አበምኔቶችና ምርፋቆች፣ ከስድሳ የሚበልጡትን አህጉረ ስብከቶችን ሥራ
አስኪያጆች የመመሪያ ኃላፊዎች ሁሉ ታስመዘግባለች ማለት ነው?
ሐ/ በዐንቀጽ 23 ላይ ማንኛውም የእምነት ተቋም የተመረጡ መሪዎችና የሥራ ኃላፊዎችን
ከዓመታዊ ሪፖርቱ ጋር ማቅረብ እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ ለመሆኑ ከቤተ ክርስቲያን አንፃር ‹የሥራ ኃላፊ› የሚለው ምን ማለት ነው?
ክህነታዊ ኃላፊነትን ነው ወይስ አስተዳደራዊ ኃላፊነትን? ታድያ ጳጳስ ስትሾም፣ ካህን ስትሾም ቆሞስ ስትሾም፣ ዲያቆን ስትሾም፣
ንፍቅ ዲያቆን ስትሾም፣ አናጉንስጢስና አንባቢ ስትሾም ማሳወቅ ሊኖርባት ነው ማለት ነው? ለመሆኑስ በእነዚህ ላይ መወሰን ያለበት
የፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ነው ወይስ መንፈስ ቅዱስ? ለመሆኑ ዝርዝሩን ከተቀበለ በኋላ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ባይስማማ ጳጳሱ
ከጵጵስናው፣ ካህኑ ከክህነቱ ይሻራል ማለት ነው?
ደግሞስ ቤተ ክርስቲያን ከላይ የጠቀስናቸውን የሥራ ኃላፊዎች ዝርዝር በየዓመቱ
የምታስገባ ከሆነ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መዝገብ ቤት በምን ያህል እንዲሰፋ ሊደረግ ነው? ያውም ስማቸውን ፣ ዕድሜያቸውን፣
የመኖርያ አድራሻቸውን፣ የስልክ ቁጥርና የኃላፊነት ድርሻቸውን ሁሉ ማካተት ያስፈልጋል ይላል፡፡ ስለዚህ በየገዳማቱ የሚገኙ
አባቶች አበምኔት ለመሆን፣ መጋቢ ለመሆን ወይም ጓል መጋቢ ለመሆን የመኖርያ አድራሻና ቢመንኑም የስልክ ቁጥር ያስፈልጋቸዋል
ማለት ነው፡፡
መ/ በዐንቀጽ 27 ላይ እንደ አስፈላጊነቱ የምዝገባና የተሰጠውን ሕጋዊ ሰውነት ፈቃድ ሊያግድ ወይም ሊሠርዝ ይችላል
ይላል፡፡ ይህ ከሆነ ደግሞ ያ የእምነት ተቋም አገልግሎቱን መስጠት አይችልም ማለት ነው፡፡ ስለዚህ አንድ የጠቅላይ ቤተ ክህነት
መምሪያ ሰነድ አሟልቶ፣ ጊዜ ጠብቆ ፈቃዱን ሳያድስ ቢቀር ቅዳሴ ይቆማል፣ ሰዓታት ይታገዳል፣ ጾም ይቋረጣል፣ ክርስትና ይቀራል፣
ተክሊል አይኖርም፣ ፍትሐት አይደረግም፣ ገዳማት ይዘጋሉ፣ አጥቢያዎች ይታጎላሉ ማለት ነው? በዮዲትና በግራኝ፣ በጣልያንና በደርቡሽ
የመከራ ዘመን ያልተቋረጠው፣ እግዜር የለም ባለው የደርግ ዘመን እንኳን ያልቆመ ውዳሴና ቅዳሴ፣ ሰዓታትና ማኅሌት፣ ፍትሐትና፣ ክርስትና
በአንድ ሰርተፊኬት እጥረት ይታገዳል ማለት ነው? ታድያ ይሀ የእምነት ነጻነት ነው ተብሎ ሊነገርለት ይችላል?
2.
መመሪያው የጋኑን በምንቸት
ለመክተት የሚሞክር ነው
የቅርብ ዘመናት የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤቶት ከኢትዮጵያ ሕዝብ መካከል 97% የሚሆነው
‹ሃይማኖተኛ› መሆኑን ገልጠውልናል፡፡ ሃይማኖት በሀገሪቱ ውስጥ ወሳኝ ሚና ካላቸው ነገሮች ዋነኛው ነው፡፡ የሕዝቡን ኑሮ፣
ጤና፣ አመለካከት፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ከሚወስኑት ጉዳዮች ዋነኛውም ሃይማኖት ነው፡፡ ይህ ሁሉ እየታወቀ ሃይማኖትን
ያህል ነገር የሚወስንን ነገር በአንድ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መመርያ ማውጣት እንዴት ተቻለ? በተለይም ይህ መመሪያ ከኢትዮጵያ
ቤተ ክርስቲያን ታሪክ አንጻር የቤተ ክርስቲያኒቱን ሉዓላዊነት የሚሽርና የቤተ ክርስቲያኒቱን ዓለም ዐቀፋዊ ጠባይ የሚገዳደር
ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያኒቱን እንደ አንድ ማኅበር፣ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም ወይም ድርጅት እንድትመዘገብ፣ ፈቃድ እንድታወጣና
ፈቃድ እንድታድስ፣ ችግር ከገጠመም ፈቃድዋን ተነጥቃ ሕልውናዋን እንድታጣ የሚያዝ መመሪያ እንዴት ነው ቢያንስ የሀገሪቱ
ከፍተኛው አካል የሆነው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንኳን ሳያየው በመመሪያ ደረጃ ብቻ እንዲወጣ የተፈለገው? የጋኑን
በምንቸት ማለትም ይኼ ነው፡፡
- መመሪያው በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ መንፈስ የወጣ ይመስላል
መመሪያው ሲወጣ የፍልስፍና መሠረቱ የአዲሱ ዘመን ንቅናቄ (The New
Age Movement) የሚባሉትን የፕሮቴስታንት ክፍልፋዮች መሠረተ ሃሳብ
መነሻ ያደረገ መሆኑን የሚጠቁሙ ነገሮች አሉ፡፡ ሃይማኖትን ለመመሥረት አነስተኛ ቁጥር ማስቀመጥ፣ ሃይማኖትን መመዘግብና እንደ
ማንኛውም ድርጅት ፈቃድ መስጠትና መንጠቅ የመሳሰሉ ሃሳቦች ከእነዚህ አዲሱ ዘመን ንቅናቄ ፕሮቴስታንቶች ሃሳቦች የተወሰዱ
ናቸው፡፡ ሌላው ቀርቶ እንደ አድቬንቲስት፣ ሜኖናይት፣ ሜቶዲስት የመሳሰሉ ጥንታውያንና ባለ መሥመር ፕሮቴስታንቶች (main
line protestants) ይህንን ሃሳብ አይቀበሉትም፡፡ የእነዚህ
ክፍልፋይ ፕሮቴስታንቶች ዋናው መርሕ ደግሞ ሊበራልነት ነው፡፡ እጅግ የሚገርመው ነገር ኢሕአዴግ ደጋግሞ የሚወቅሰው የሊበራል
አስተሳሰብ እንዴት በፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር በኩል የሃይማኖት ተቋማት የምዝገባ መመሪያ ሆኖ ሊመጣ እንደቻለ ነው፡፡
መመሪያው እምነትን በተመለከተ ሊበራል የሆነውን ሃሳብ የሚከተሉትን የምዕራብ ሀገሮች
ልምድ እንጂ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙባቸውንና በዚህ ረገድም ነባርና ጥብቅ ሕግ ያላቸውን የምሥራቅ ሀገሮችን ልም
ያካተተ አይመስልም፡፡ እንደ ግሪክ፣ ጣልያንና አርመን፣ ሩሲያና ሌሎች ሀገሮች ልምዶች በመመሪያው ውስጥ አይታይም፡፡
መመሪያው በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ ፕሮቴስታንቶች መንፈስ የተዘጋጀ ነው የሚያስብለው
ሌላው ነገር የተጠቀመባቸው ቃላት ናቸው፡፡ ሚኒስትሪና ፌሎውሺፕ፣ ቅርንጫፍ፣ የሚሉትን ቃላት ሲጠቀም፣ አጥቢያ፣ ሀገረ ስብከትና
ገዳም የሚሉትን ቃላት ግን ለመጠቀም አልፈለገም፡፡
በአጠቃላይ መመሪያው እጅግ ከባድን፣ ታላቁንና ውስብስቡን የሀገሪቱን የሃይማኖት ጉይ አቅልሎ
የተመለከተ፣ ከልኩ በላይ የሰፋውን ነገር፣ ከልኩ በታች ያጠበበ፣ የሀገሪቱን ነባር ባህልና ጠባይ ከግምት ያላስገባ፣ ኢትዮጵያን
ዛሬ የተመሠረተች አድርጎ የሚቆጥር፣ ከሚያመጣው መፍትሔም የሚፈጥረው ችግር የሚበዛ ነው፡፡ መጀመርያውኑ ከዚህ የሚያንሡ ጉዳዮች
በተወካዮች ምክር ቤት እየታዩ የ75 ሚሊዮንን የሃይማኖት ጉዳይ በአንድ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መመሪያ ለመደንገግ መሞከር
ስሕተት ነው፡፡ በሁለተኛ ደረጃም ሕጉ ነባሮቹን ከአዲስ ተመሥራቾች ያልለየ ነው፡፡
በመሆኑም የቤተ ክርስቲያን አባቶችም ሆኑ ምእመናን በጥንቃቄ ሊያዩት ሃሳባቸውን
በግልጥ ሊሰጡበትና የቤተ ክርስቲያንን ሉዐላዊነት በሚያስከብር መልኩ እንዲሄድ ሊያደርጉት ይገባል፡፡
ስልጣኔ ምን እንደሆነ መች ይሆን ሚገባን?...
ReplyDeleteExactly.
Deleteዲያቆን ዳንኤል ዛሬ ገና እንደ ነፋስ የማይጨበጥ ነገር ሲናገር/ሲጽፍ/ አየሁ
Deleteአብያተ ክርስቲያናት እና መስጊዶች የአክራሪነትና የአሸባሪነት ምንጭ ሲሆኑ በአይናችን እያየን እንዴት ነው መንግስት ቁጥጥር ማድረግ የለበትም ማለት የምንችለው፤………..ዳንኤል አንተ መረጃ አንሰጥም፤ ብንሰጥም ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በቂ የሆነ ቦታ/መዝገብ ቤት/ የለውም እያልክ እኮ ነው፡፡ ያሳዝናል
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በስርዋ የሚገኙትን እያንዳንዱን አብተ ክርስቲያናት እና አስተዳዳሪዎች ለይታ አታውቃቸውም/መረጃው የላትም/ ይህንን ለማድረግ ረዥም ጊዜ ያስፈልጋል ብለህ ብትጽፍ መልካም ነበር፡፡
ስልጣኔ መች የሆን የመሚገባን ያለው ትክክል ነው
ደህና ሁን
sami bicha yigermegnal kedimo yeta joro eyalle ke hoalla yewota kend ene negn yillal
Deletele mognoch siltane tifat new le muhroch edget new
Delete@newist
DeleteI think the guys following you, in my opinion, did not understand you. Being modern and civilized are two different things. Modernity means the current filling, which is more of artificial. But civilization means knowing what,when to do things and with whom,who, in what situation to do. If we understand this I think the first question is clear... when do we understand civilization /not modernization/?
ቆይ አንተ ራስህ አሸባሪነትና አክራሪነት የኢህአዴግ ማፈኛ መንገድ እንደሆነ አላውቅም ለማለት ነው? ሀይማኖቶችን መመዝገብ እንዴ ትአድርጎ ነው አሸባሪናነትንና አክራሪነትን የሚከላከለው? በአሸባሪናነትና አክራሪነት ስም ሀይማኖቶች ላይ ቁጥጥር ማድረግ የለየለት ፀረ-ህገመንግስት ነው ወይም የአገዛዙን ህገ-አራዊትነት የሚያሳብቅ ነው:: አስተውል ወዳጄ ካድሬነት መብትህ ቢሆንም አይንን ጨፍኖ መከተል ግን ወይ ሆዳምነት ወይ ድንቁርና ነው:: ተው አታስቁን እንጂ:D
Deleteante silitane kegebah yibekihal,silitane ke eminet yemiyarik #1 yezemenachin beshita neww! Westerns besilitane kedemt honew sale,beEminet(spiritualy)mecheresha nachew.think twice kemeragetih befit!!!
Deleteከዚህ በላይ እንደዚህ ብለህ አስተያየት የሰጠኸው ግለሰብ ‹‹…… የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በስርዋ የሚገኙትን እያንዳንዱን አብተ ክርስቲያናት እና አስተዳዳሪዎች ለይታ አታውቃቸውም /መረጃው የላትም/ ይህንን ለማድረግ ረዥም ጊዜ ያስፈልጋል ብለህ ብትጽፍ መልካም ነበር፡፡ …›› ብለህ መጻፍ አትችልም ይህንን ሀገር እኮ ለአንት መኖሪያነት ያቆየችልህ ይህች ቤ/ክ ናት፣ የራስህን የዕምነት ፍልስፍና በራስህ ሜዳ ማካሄድ ትችላለህ ግን የሌላን ሰው ዕምነት የሚጻረር ነገር በአደባባይ መናገር አትችልም፣ ወይም አንድ የመንግስት ተቋም ውስጥ መሽገህ ህገ መንግስቱ የሚጻረር ተግባር መፈጸም፣ ማስፈጸም አትችልም፡፡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርም ዋና የተቋቋመበትን ዓላማ የዘነጋ ነው የሚመስለው ምክንያቱም ለአንድ የዕምነት ተቋም እየወገነ ስለመሆኑ በተቋሙ ውስጥ በየጊዜው የሚፈጸሙ የተለያዩ ድርጊቶች የሚጠቁሙ ናቸው፤ የአሁን መመሪያ በራሱ በቂ መረጃ ነው፡፡
Deleteየሽብርተኛ መፍለቂያ የሆኑ አብያተክርስቲያናት የትኞቹ እንደሆኑ፣ መቼ፣ የት፣ እና ማንን እንዳሸበሩ ሊነግሩን ይችላሉ? የቤተክርስቲያንን ነጻነት ለመጋፋት መሞከር ችግር ቢፈጥር እንጂ የሽብርተኝነት መቆጣጠሪያ መንገድ ሊሆን እንደማይችል ማንም ጤነኛ አእምሮ ያለዉ ሁሉ ያዉቀዋል፡፡ ይህ የስልጣኔ ጉዳይ ተደርጎ የታየበት መንገድም ምክንያታዊ አይደለም፡፡ “አያጅቦ ሳታመካኝ ብላኝ” አሉ፡፡ ሽብርተኝነትን መከላከል የሚቻለዉ ሰዉ ሁሉ ወደ ቤተክርስቲያን ሲቀርብና ፍቅርን ሲማር፤ ለዚህም ነጻነት ሲኖረዉ ብቻ ነዉ፡፡ ፍቅር በሌለበት ቦታ ሁሉ ሽብር ይኖራል፡፡ ፍቅር የሚገኘዉ ደግሞ በቤተክርስቲያን ነዉ፡፡ ፍቅር እግዚአብሄር ነዉና፡፡ ጥበቡን ያድለን፡፡
Deleteአንት አስተያየ ሰጪ? አንተና መሰሎችህ እንደነዚህ እንደ ምዕራባውያን ትዳር በኮንትራት ቃል ከተጋባህው ህግ ጋር ነገ ትፋታለህ ነገር ግን በዚህ በ ሀያ አንደኛ ክ/ዘ ተነስተህ የተዋህዶ ቤ/ያን አሸባሪ ናት ስትል አታፍርም እንዲያው አይሰቀጥጥህም።
Deleteልቡና ይስጥህ ብሮ
SG Dallas TX
ስልጣኔ ማለት
Deleteየኢ-ህገ መንግስታዊነት ቀጣይ ገጽታ፡፡ በፕሮቴስታንታዊ የተከፋፈለ አስተሳሰብ ሁሉንም የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች መመልከት፣ ሀገራዊ አገላለጽና ቋንቋን በመተው በነጮች አገላለጽ መጠቀም፣ ፍጹም ሃይማኖታዊ የሆኑ ጉዳዮችን በመንግስት ለመዳኘት መሞከር ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ስድብ፣ ለህገ መንግስታዊነት ቀልድ፣ ለተገደበ መንግሰት አስተሳሰብም ሹፈት ነው፡፡ ጉዳዩ የእነ "እንትና" እልህ አስተሳሰብ መገለጫ መሆኑን ለማወቅ መመራመር አያስፈልገንም፡፡ ሰይጣን በስራ ላይ ነው፡፡
ReplyDeletehilleh yedeadloss newna bet kirstiyanachinina hagerachinin yitebkachew daru gini nigus dawitm ye EGZEABIHERIN HIZB Silekoter YE EGZIABEHER kuta wordoletalna
Deleteእውነት ነው ሰይጣን በስራ ላይ ነው እግዚኣቢሄር ልቦናችን ያብራልን
Delete...ሰይጣን በሥራ ላይ ነው ማለትህ በጣም ተስማምቶኛል.....
Deleteየእግዚአብሄር ቁጣ ይውረድብህ። አጭበርባሪ
Deleteየቤተክርስቲያናችንን ክብር የሚጋፋ ጉዳይ ስለሆነ መንግስት ደግሞ ሊያስብበት ይገባል፡፡
ReplyDeleteexcellent!
ReplyDeleteWOYANE,BANDA !
Deletewey gud yigermal
ReplyDeletekiryalayson!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
Selme De.Daniel Kibret it is seriouse issue may God Bless you we will strgle for our ancient national mother church.
ReplyDeleteእግዜር የለም ባለው የደርግ ዘመን እንኳን ያልቆመ ውዳሴና ቅዳሴ፣ ሰዓታትና ማኅሌት፣ ፍትሐትና፣ ክርስትና በአንድ ሰርተፊኬት እጥረት ይታገዳል ማለት ነው? ታድያ ይሀ የእምነት ነጻነት ነው ተብሎ ሊነገርለት ይችላል?
ReplyDeletethanks dani for your information.LONG LIVE!!!!!!!!!
እግዜር ይባርክህ
Deleteቆይ መንግስት ምንድነው የሚፈልገው????????
ReplyDeleteReally, not clear. It seems some guys are playing.
Deleteእግዚአብሔር ይስጥልን ወንድማችን ዳኒ ይሄን መመሪያ ያየሁት ከአንድ ወር በፊት ነው ማዘጋጃ ቤት ከንቲባ ጽ/ቤት አዳራሽ በመመሪያው ላይ ውይይት እንዲያደርጉ ከተጋበዙ የተለያዩ የሐይማኖት ድርጅቶች ውስጥ ከአንዱ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በጣም ሲያሳስበኝ ነበር የቤተክርስቲያንዋ ልጆች መስማታችሁና ማየታችሁ እንደማይቀር በማሰብ መልስ ለመስጠት ለምን ዘገዩ እያልኩም እንዲሁ... ማሰብ ብቻ... እኔም ለአንድ ወንድማችን ስለጉዳዩ እንዲናገር የንቁ ደወል እነዲያሰማን የመመሪያውን ኮፒ አድርሼው ነበር... የሚለውን ለማየት... ቀን በቀን ባየውም እስካሁን የለም ይኸው ሁሉም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ልጆችም እንድናየውና እንድንሰማው የናፈቅኩትን የንቁ ደወል የምንሰማበትን ቀን ደርሶ አየሁት፡፡ እግዚአብሔር ይመስገን፡፡ ወንድማችን በርታልን፡፡
ReplyDeleteበቤታችን ስለጉዳዩ ስንወያይ ልጄ ሲቀልድባቸው ያለኝን ልንገራችሁ
የእስራኤል ቅዱስ ይፍረድልን…እ….ግ…ዚ…ኦ….. ምን አይነት መአት ነዉ ደግሞ አርፈን እንዳናመልክ እንዳናመሰግን እስኪ ምን ይባላል?በዙፋኑ ያለ ጌታ ይፍረድልን ሌላ ወደማንም አንሄድም
ReplyDeleteEGZEABHER bezegeyim ayikedemim libona yistachew
Deleteይህ መመሪያ እጅግ ወለፈንዴና ምእመናኑንና ተቋማቱን በቁጥጥር ስር ለማድረግ ከመነጨ አባዜ የመጣ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ መመርያው በውጭ ጫናና ከውስጥ ባሉት የሶሻሊስት የቁጥጥር ፍልስፍና የመጣ መሆኑ ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ መመርያውም ቢወጣ ወጥቶ ይቀራል እንጂ ተግባራዊ አይሆንም፡፡ ሕገ መንግስትን የሚጥሱ መመርያዎች ማስተላለፉ መሰረታዊ የነጻነት መርሆዎች የሚያራምዱ ፖለቲከኞች (ቤቴ መንግስት የገቡም መግባት የሚቋምጡም) ባሉበት ሃገር የሚጠበቅ ነው፡፡ በዚህ በኩል እንዲህ አንቂ ጽሑፍ መጻፍህ የሚመሰገን ነው፡፡ ሆኖም ግን አዲስ ዘመን ንቅናቄ እራሱን የቻለ ከክርስትና ጋር የሚጻረር ፍልስፍና ያለው ባእድ እምነት ነው እንጂ ፕሮቴስታንት ጋር ተዛምዶ የለውም፡፡ ፕሮቴስታንቶቹን ዘመናይ ፕሮቴስታንቶች በላቸው እንጂ ወደ ሃገራችን ፍልስፍናው በስልት እየገባ ያለውና በቅርቡ የማጋልጠው የአዲስ ዘመን ንቅናቄ ጋር በማዳበል ስለ ንቅናቄው የሚደረጉትን የማንቃት ስራዎች አናመሰቃቅል፡፡ በተረፈ እንዲህ ጥልቅ እና ጠንቃቃ ምልከታ ያለው ጽሑፍ ማጋራትህ በተለይ የግለሰብ ጉዳይ የሆነውን የሃይማኖት ሉዓላዊነትን ለመዳፈር የሚደረጉ ሙከራዎችን ለህዝብ ማሳየቱ ተገቢ ነው፡፡ በርታ፡፡
ReplyDeleteየበሰለ ሰው አስተያየት! እግዚአብሔር ይባርክህ
Deleteየበሰለ ሰው አስተያየት! እግዚአብሔር ይባርክህ
Deleteየጠቅላይ ሚኒስትራችን /የሙቱ/ ራኢ ነዉ ለምን ትቃወመዋለህ!
ReplyDeleteእንዲያውም እኮ የምእመናን በሰበካ ጉባኤ የወጣቶች እና የሕጻናት የሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃጀት ለመንግስት ቁጥጥር ስለማመች ከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ፍልስፍና ጋር በተስማማ መልኩ በሊግ፣ በፎረም እና በጥቃቅን እና አነስተኛ ቢደራጁስ ! ደግሞም ምእመናን ንስሃቸውን ለመምህረ ንስሃቸው ከሚነግሩ ለአካባቢ አስተዳደሪዎች እና ለካድሬዎች ቢነግሩ ለልማታችን ፈጣን እድገት ጠቃሚ ይመስለኛል ፡፡ በተለይ የንግስ በዓላት መች መዋል እንዳለባቸው የሴቶችን እና የሕጻናትን ተሳትፎ ማዕከል ባደረገ መልኩ ተሳታፊ ምእመናን እና ካህናት ቁጥር በቀበሌ ካቢኔ ቢወሰን ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ቅልጥፍና የሚረዳ ይመስለኛል፡፡ ቂቂቂቂቂቀ…. ወደው አጥስቁ አለ የሀገሬ ሰው
ReplyDeleteበጣም የሚገርም አካሔድ ነው! እኔ በጣም የሚገርመኝ ነገር ሁሌም ቢሆን አንዱን ከአንዱ ላለመለየትና አግባብነት በሌለው “እኩልነት” መንፈስ ሁሉንም በአንድ እፍኝ ለመስፈር የሚደረገው አካሔድ እንደ አንድ ሐይማኖት ተከታይነቴ እንደ ዜጋም ያናድደኛል፤ያስቄጨኛል፤የቀጣይም ሁኔታ ያስፈራኛል፡፡ ቤተክርስቲያናችንኮ ለዚህች ሀገር ያበረከተችው ነገር እንዲሁ በቀላል ታስቦ ስለማያልቅ እንደ ሀገር ውለታዋ ይከፈል ቢባል እንኳ የማይታሰብ ነው…ብዙ አበርክታለችና፡፡ ሲሆን ሲሆን (ቢያንስ) ለዘመናት ስታበረክት ለቆየችው ስራዎቿ recognition ይገባት ነበር፡፡ ስለዚህ የቤተክርስቲያናችን ህጋዊ መጠን በወረቀት ብቻ የሚወሰን ሳይሆን በባህሉ፤በቅርሱ፤በትምህርቱ በማህበረሰቡ ስነ ፍልስፍናው ወዘተ ደረጃ እንኳ ተገልጾ፤ተብራርቶ ፤ተሰፍሮ ተቆጥሮ አያልቅም፡፡
ReplyDeleteዲ.ን ዳንኤል እንደገለው መንግስት ሁሉን እኩል ለማየት በሚል አካሔድ የቤተክርስቲያናችንን ስፍር አሳንኗል ባይ ነኝ፡፡ ስለዚህ መንግስት ይህን ነገር ከግምት ቢያስገባ አንዲሁም ሁሉም ምዕመናን ስለ ሐይማኖቱ ነቅቶ እንዲጠብቅ ብዬ አስባለሁ፡፡
አምላክ ይርዳን
ወንድም ዳንኤል ሐሳብህ ግሩም ነው፤ ወድጄዋለሁ፡፡ እኔ በእምነቴ ሙስሊም ነኝ፡፡ የሚገርምህ ይህ ሴራ ቀድሞ ሙስሊሞቹ ላይ መተግበር የጀመረው ከዛሬ አምስት እና ስድስት አመት በፊት ነው፡፡ አሁንድ ድምጻችን ይሰማ የምንለው ይሄን አይነቱን መሰሪ ፖለቲካዊ አካሄድ ለመቃወም ነው፡፡ አንደ ሚገባኝ ወንድም ዳንኤል ይህ ሴራ ከጀርባ ሆኖ የሚሽከረከረው በአክራረ ፕሮቴስታንቶች መሆኑን የተገነዘብከው ዛሬ አይመስለኝም፡፡ ምክንያቱም ምልክቶቹ በደምብ ዘልቀው ቤተክርስቲያኒቷንም ሲነካት ነበር፡፡ ሙስሊሞቹ ላይ ደግሞ በደምብ እየታየም ነው፡፡ ይህ ማለት አዲስ ሃይማኖት እስከመጫ ድረስ ማለት ነው፡፡ ግን እኔ ያሳዘነኝ ነገር አስከ ዛሬ ሙስሊሞቹ ላይ ይህ ሴራ ሲፈጸም አይተህ (ምን አልባት አገር ቤት ያሉ እንደ አንተ ገለልተኛ አባቶችንም ሁሉ ይጨምራል) በዝምታ መዋጥህ እና ዛሬ ቤተክርስቲያኒቷ ላይ ሲመጣ ብቻ መናገርህ አስከፍቶኛል፡፡ ምክንያቱም ትላንት ሙስሊሞቹ ላይ እየተፈጸመ ያለውን ሴራ ማውገዝ ብትችሉ ኑሮ ዛሬ ነገሩ እንዲህ የቤተ ክርስቲያኒቷን ህልውና ለመፈታተን አይቀርብም ነበር፡፡ ለማንኛውም መተጋገዝ እና መግባባት የጋራ ችግርንም በጋራ መቅረፍ መቻል ትልቅነት ነው፡፡ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን አላህ ይጠብቃቸው፡፡ አሚን
ReplyDeleteTikikle.
Deleteu r right...
DeleteWodajje! sayeredaw kereto meselohe new woye!! Woyanane bemedegefe teqeme agegnalehu bemele asetesasebe new!
Deletewedet wedet? egna enante tebabiren ene entinan enatika yemil gibza gizew alfobetal! yeakrariwoch tiyake ethiopia besheria titedader yemil new. ye Dani hasab memeriawu bedenb altasebebetim yemil new. eziabher ethiopian yibark!!!!
DeleteBetam yemisazenew aremenena chekagn, eyetbale yemitawekew DERG yemimesgenbet zemen lay mehonachin new.
ReplyDeleteplease D/n Daniel forward,this idea to our religious leaders.
ReplyDeletebel antem ende islamochu menged lay wuTana endabede wusha chuhetikin asema. ametsina shibrtegninet yenante megelecha new. temezgeb teblehal temezgeb, ematimezegeb kehone maleqaqes mebtih new. stopid
ReplyDeleteሰው ሁሉ ነገሮችን አንተ ባሰብህበት መንገድ ብቻ እንዲያስብ መጠበቀቅ የለብህም፡፡ ስልጣኔ ማለት ያን መቀበል ይመስለኛል፡፡ ሀሳቡን ብትቃወመው ያን በተመሳሳይ ሁኔታ ማቅረብ ስትችል፤ ስድብ ስትጠቀም ግን ትንሽ ሰው መሆንህን ያሳብቅብሃል፡፡ እግዚአብሔር ይርዳን!!
DeleteO....!yalitemare,yemayaneb,negerochin bebizu akitacha mayet yemayichile wondime :Egziabiher yirdah.
Deletewhat do you mean? ANTE 'ERASIH MEHAYIM NEK'
Deleteአሁን ገና በአይኔ መጣሽ! ወያኔ እንዲህ አይነት የጅል ቀልድ ባይቀልድ ይሻለዋል!!! ድህነቱንም፣ረሃቡንም፣ እርዛቱንም፣ አፈናውንም የምንረሳባትን ማረፊያ መርከብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ወስዶ ምን ሊያስቀርልን ነው??? በዚህ ሃሳብ የሚስማማ ማንም ኦርቶዶክሳዊ ስለሌለ ሃሳባቸውን ደግመው ይገምግሙት! ለቤተ መንግስቱ መተዳደሪያ ህግ የሰጠች ነገስታትን የሾመች እናት ዛሬ እኛ እንምራሽ ሊሉ ሲያስቡ ግን አያፍሩም??? ዋ!ዋ!ዋ!
ReplyDeleteAwo.Brtam tikikl
DeleteThe aim of the government is destroying Ethiopian Orthodox Church and Ethiopianism.
ReplyDeleteI believe this idea is the crux of the regulation! I am deeply sad. Egziabher yibarkih Dani, you are always yebetekiristiachin kurat neh.
Deleteአይይይይ… ኢህአዴግ… አብዶ ሊያሳብደን ነው፡፡ ዋ ብቻ!
ReplyDeletetplf is a party which consists persons who truely hates ethiopia. they wanna distroy our country by classifying us according to our religion and ethinicity. so please ethiopian peoples lets unit and remove them...
ReplyDeleteabetu amelak how yeskay zemenun asaterlen!!!!!!amen
ReplyDeleteZmtachin yhon ende mengstn lezih yabeqaw?? Mn endnhonlet felgo new? ahuns beza!! Mnale bitewun.... demo beamlkotachin meta!! Yh yasfelegew legdbu new?
ReplyDelete'ዶ/ር' ሽፈራው ተ/ማርያም እጅግ በጣም አለበዛውም ትላላችሁ? የኢ/ኦ/ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያንን እንደ ተም ከተዳፈት የዘመናችን ሰዎች ቀዳሚው ነው ፡፡ ለጤና ይሆን.......? ምን ማድረግ እንደለብን ማሰብ ከሁላቸንም የተዋኅዶ ልጆች የሚጠበቅ ነው!!
ReplyDeleteEgziabher agerachinen yitebk amen!
ReplyDeleteWhat is wrong about registration and having legal entity? When are you guys going to stop that your religion is better and above than any other religions in Ethiopia? its a shame. Plus you Daniel better watch what you write about protestants. There are more than 15 million protestants in Ethiopia. And who are you to tell them that they are similar with the "new day's movement"? Go and read well before starting insulting others. ወደዳችሁም ጠላችሁም ከእንግዲህ በኋላ የናንተም ሃይማኖት ከሌሎች በኢትዮጵያ ካሉ ሃይማኖቶች እኩል ብቻ ነው የሚከበረው::አንድ ሃይማኖት አንድ ቋንቋ የምትሉት አስተሳሰባችሁ ጊዜ ያለፈበትና ኋላ ቀር አገሪቱንም ወደ ኋላ ያስቀረ ነው:: Respect the differences.
ReplyDeleteጌታዋን የተማመነች ፍየል ጅራትዋን ደጅ ታሳድራለች ! ይላል ያገራችን ሰዉ፡፡ ጌታዉ ይህ እብሪትህን ያሳያል እንጂ እዉነታዉን አይደብቀዉም፡፡ የኢትዮጵያ ቀደምት ስልጣኔ ምንጭ እኮ ቤተክርስትያን ናት፡፡ዳሩ አንተ ምን ታደርግ ታሪክህን እንኳ በቅጡ አታዉቅም ፡፡ ደግሞም ስትቃጠል ትኖራለህ እንጂ እንደ ተዋህዶ ቤተክርስታያን ክብር ለማግኘት መጀመሪያ ከነመሰሎችህ ስለክብር ሊገባችሁ የገባል፡፡ በዚሁ አጋጣሚ እንድ ሃይማኖት የሚለዉ የመፅሃፍ ቅዱስ ቃልመሆኑን ልብ አድርግ፡፡ዉይይይ…. ለካ ልብ የለህም ግን ቸሩ መድሃኒአለም ልብ ይስጥልኝ፡፡
DeleteTekawm hoy:serash tenekitobishal.Mezilel,mechoh, beadarashish wust inj behager lay aydelem.
Deleteአቶ Anonymous you better go nd regisiter your fake and multiplural realigon! የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን አንድና አንድ ናት ስንቱን ደብሯን መዝግባችሁ ልትችሉ ነው? ደግሞ አለማፈርህ "እናንተ የተሻላችሁ እንደሆናችሁ ታስባላችሁ" ስትል! ይህን እንኳን አታውቅም? ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ቤተክርስቲያን ለማወቅ ቀድመህ ታሪክ አጥና የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ትላንት ከመጣው ካንተ የተሻለች እንደሆነች ካላወቅህ ኢትዮጵያዊነትህንም አታውቅም።
DeleteHaven't you read what Daniel says? He made his point on 'what is wrong with registration.' Daniel only discussed about the implication of this registration to our church, not yours. This might not sound good for you as an outsider and most probably a protester. The need for registering an already existing legal entity obviously comes out of a hidden agenda. We are very clear about it. Why are you so obsessed? It seems inferiority complex.
Deleteአንድ ሃይማኖት አንድ ቋንቋ,Ayte neh yamatreba hodam penta begeza leb betegeza yeshalehal.
Deletehelen
Hahaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaa!
DeleteProtestant ke orthodox Ekul mehone amarat!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
Hahaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaaa x 1000000000000....00000!
DeleteProtestant ke orthodox Ekul mehone amarat!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ዳኒ የአፍሪካ መንግሥታት እኮ አስፈጻሚ አካል እንጂ መሪዎች አይደሉም:: ኅያላን ተብዬዎቹ አገሮች ተቃዋሚ አስነስተውም ሆነ እርዳታ ከልክለው ያሏቸውን ያስፈጽሟቸዋል:: በተሞክሮ ስም እየተገለበጡ የሚመጡልን መመሪያዎች ሁሉ ለነሱ አሠራር ምቹነታቸው የተረጋገጠና ርእያቸውንም ለማሳካት ያለመ ነው::
ReplyDeleteይህ እንግዲህ የቀድሞዎቹ የጦርነት ስልቶች ተቀይረው ቅኝ ገዚነትም ስሙን ለውጧል ማለት ነው::
እውነት ከተነጋገርን ለኢህዴግ የኢትዮ ቤተ ክርስቲያንን በመመዝገብ የሚያተርፈው ምንም የለም:: የሚያመጣውን መዘዝም ይገነዘባል:: ይሁን እንጂ የታዘዘውን የመፈጸም ግዴታ አለበት:: ለዚህ ምስክሩ አንተም እንደጠቆ ምከው ". . . የእነዚህ ክፍልፋይ ፕሮቴስታንቶች ዋናው መርሕ ደግሞ ሊበራልነት ነው፡፡ እጅግ የሚገርመው ነገር ኢሕአዴግ ደጋግሞ የሚወቅሰው የሊበራል አስተሳሰብ እንዴት በፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር በኩል የሃይማኖት ተቋማት የምዝገባ መመሪያ ሆኖ ሊመጣ እንደቻለ ነው" በማለት::
ይህችን ቤተ ክርስቲያን በምንም መልኩ ቢሆን የነካ ፍጻሜው አያምርም:: የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት አጋር ቢያደርጓት የምታመጣውን ለውጥ ያህል ሲተነኩሷትም የምታወርደው መከራ ማለቂያ የሌለው ነው:: የራሳቸውን ሰው ቁንጮ ያደረጉ መስሏቸው እንደፈለጉ ሊያደርጉ መሞከራቸው ይሆናል ይህን ጥያቄ በአማራጭ ተከራክሮ መርታት የሚችል አመራር ያላት አይመስለኝም:: ከዚህ ብሎግ ውጭ ያሉ የመረጃ መረቦችም የሚያተኩሩት እለታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያውም በ"ተባለ" ዜና ላይ ነው:: ወቅቱ የልጆቿን ሁሉ ትብብር የሚጠይቅ፣ በእውቀት ክርክር የምንሞግትበትና እውነትን እውነት ብለን የምንቆምበት እንጂ በመሞዳሞድ የምንዛዛበት አለመሆኑን መገንዘብ ያስፈልገናል::
ትንታኔዎቻችሁን አማራጮቻችሁን መፍትሄዎችን የምታቀርቡ የቤተ ክርስቲያን ልጆች እጆቻችሁን አንሱ:: ዳንኤል መልካም ምሳሌ የሚሆንበት ትልቁ ሥታው
ይህ የሙግት አቀራረቡ ይመስለኛል:: ከስድብ ከስሜታዊ ትችት የተለየ እውቀታዊ ክርክር እያቀረብን በሃይማኖተኛ ጥበብ እንወያይ:: ያለዚያ ፍርሀቱም ድፍረቱም ለለውጥ የሚያግዝ ኃይል መሆን አይችልም:: ምን ይመስላችኋል?
Awo. Lik neh.
DeleteA recent report/article I read stated that nearly all the officials in the Ministry of Federal Affairs are Protestants. I presume they have produced this directive from their own perspective, not realizing the realities on the ground or not wishing to understand the history of this ancient land home to the three major religions of the world..
ReplyDeleteከመካከላቸው ያችን መዘዘኛ ቅጠል የበላ መሆን አለበት ሁልግዜ ቁጭ ብሎ ህዝብ የማያውቀውንና ፈጽሞም ሊያስበው የማይቻለውን ህግ የሚያወጣው ጉዳዩ የመመዝገብ ያለመመዝገብ ጉዳይ ሳይሆን ኢህአዴግ ራሱን ዘላለማዊ ፓርቲ ለማድረግ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን ነው የሚያሳየው በዚህ መርሐ-ግብሩም ሃይማኖቶችን ኢህአዴጋዊ ማድረግ ለምሳሌ የኦርቶዶከስ ሃይማኖት ከምዝገባው በኋላ ምን ተብላ ልትጠራ ትችላለች አትሉም‹‹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኢህዴጋዊት ቤተ-ክርስቲያን ›› ብትሆን ቅር የሚለው አለ እስልምናውም ‹‹ የኢትዮጵያ ኢህዴጋዊ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ›› ቢባልስ ምን ይመጣል ለሌሎችም እንደዛው ነገሩ ከቁም ነገር አልፍ ትንሽ አስቂኝ ብጤ ነገር ነው ይህ ከዚህ በፊት በዓለም ላይ ብልጭ ብለው የጠፉ አምባገነን መንግስታት ባህሪ ሲጀማምራቸው አካባቢ እንዲህ ነበር አሉ ያደርጋቸው የነበረው ራሳቸው በቆፈሩት ጉድጓድ ራሳቸው ሲደናበሩ ገብተውበታል የሚገርመው ኢህአዴግ አንድም ጥሩ መካሪ ወዳጅ የሌለው መሆኑ ነው ቂቂ….
ReplyDeleteጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ አይደል።
ReplyDeleteእኔ ደስ ብሎኛል
ደስ ያለኝ ኢሕአዲግ እንደ ደርግ የሚዎድቅበትን እያፋጠነልን ስለሆነ ነው። ቦሌ ክ/ከተማ የፈረሰው የቅዱስ ሩፋኤል ቤ/ያን የዚሁ ውጤት ነው። ደርግ ሊወድቅሰ ሲል የሰው ደም በጠርሙስ አድርጎ ቀይ ሽብርን አውጆ ነበር፤ እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። ኢህአዲግም ዋልድባን ማፍረሱ፣ በቤተ ክርስቲያን ስርዓት ቀኖናና ትውፊት ላይ አዋጅ ማዎጁ ለምን ይመስላችኋል?
እኛ ስላንቀላፋን በእነሱ አልፈርድም፤ ማነው ስለሃይማኖቱ የታገለ?
ማነው የአባቶቼን ርዕስት አልሰጥም ያለ እንደ ናቡቴን።
እግዚአብሔር ግን ስለ አምልኰቱ ቀናኢ ነው፤ ዝምም አይልም፤ ሳይዘገይ ይመጣል፣ መለዕክቱ ይታዘዙለታል፤ እንኳንስ ይህን ተራ መሪ ምድርን ሊገለባብጣት ስልጣኑ ከእሱ ነው።
በክርስቲያኖች ላይ ማን አዚም እንዳደረገብን እንመርምር፣ ስለሃይማኖታችን እናልቅስ፣ እናልቅስ፣ .......በእምነትና በአንደበት ሳይሆን በእምነትና በምግባር እንዋደድ
ከመካከላቸው ያችን መዘዘኛ ቅጠል የበላ መሆን አለበት ሁልግዜ ቁጭ ብሎ ህዝብ የማያውቀውንና ፈጽሞም ሊያስበው የማይቻለውን ህግ የሚያወጣው ጉዳዩ የመመዝገብ ያለመመዝገብ ጉዳይ ሳይሆን ኢህአዴግ ራሱን ዘላለማዊ ፓርቲ ለማድረግ ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን ነው የሚያሳየው በዚህ መርሐ-ግብሩም ሃይማኖቶችን ኢህአዴጋዊ ማድረግ ለምሳሌ የኦርቶዶከስ ሃይማኖት ከምዝገባው በኋላ ምን ተብላ ልትጠራ ትችላለች አትሉም‹‹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኢህዴጋዊት ቤተ-ክርስቲያን ›› ብትሆን ቅር የሚለው አለ እስልምናውም ‹‹ የኢትዮጵያ ኢህዴጋዊ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ›› ቢባልስ ምን ይመጣል ለሌሎችም እንደዛው ነገሩ ከቁም ነገር አልፍ ትንሽ አስቂኝ ብጤ ነገር ነው ይህ ከዚህ በፊት በዓለም ላይ ብልጭ ብለው የጠፉ አምባገነን መንግስታት ባህሪ ሲጀማምራቸው አካባቢ እንዲህ ነበር አሉ ያደርጋቸው የነበረው ራሳቸው በቆፈሩት ጉድጓድ ራሳቸው ሲደናበሩ ገብተውበታል የሚገርመው ኢህአዴግ አንድም ጥሩ መካሪ ወዳጅ የሌለው መሆኑ ነው ቂቂ….
ReplyDeleteየ3ሺህ ዓመታት ታሪክ ያላትን የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ትላንት ከተወለዱት ጋር ማሰብ ሥልጣኔ ነው ብለው ይሆን። የኢትዮጵያ ታሪክ ማለት እኮ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ማለት ነው። ሊደፍነው አይችልም የትናንቱ ሚኒስተር,
ReplyDeleteየኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የ 3000 ዓመት ታሪክ…ቂቂቂቂቂ ማሞ ቂሎ ለምን ታስቀኛለህ ??? ይህችን ጥያቄ መልስልኝ ፤ የኤርትራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የስንት አመት ታሪክ ያለው ይመስልሃል ??? ብታምንም ባታምንም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ከ 60 ዓመት አይበልጥም፡፡ በእድሜ ከሆነ ካቶሊክና ፕሮቴስታንት ኢትዮጵያ ውስጥ የተሻለ ታሪክ አላቸው፡፡
DeleteDo you know what are you talking about????? Or just you don't like to hear the truth?? Egzi'abhere libona yisTih!!
Deleteebaken selematawekew neger atekebater ahun ante ye ethiopian tarki tawekaleh betawek nuro 60 amet menamen beleh balekebaterek neber lemangnawm egeziyabeher libon yeseteh
Delete
Deleteምንድነዉ የተሻለ ታሪክ ማለት?? የራስ የሆነዉን ትተዉ በሌሎች ስልጣኔ እና ስይጣኔ መኖር ነዉ የተሻለ የሚያስብለዉ ወይስ ታሪክ የሚለዉ ቃል በራሱ እናንተ ጋር የተለየ ትርጉም አለዉ??? የሚያዋጣን ተከባብሮ መኖር ይመስለኛል የኢትዮጵያን ታሪክ እኮ ከቤተክርስትያን ታሪክ ነጥሎ ለማየት ከባድ ነዉ ወይስ ኢትዮጵያ የተመሰረተችዉ የዛሬ 60 አመት ነዉ ልትል ነዉ ፡፡ ደግሞ በእድሜም ሆነ በማህበራዊ እድገት አስተዋፅኦ የኢትዮጵያ ቤተክርስትያንን የሚያክል የለም ፡፡ በጠራራ ፀሀይ ልትክድ ካልተነሳህ በስተቀር፡፡
reason out my friend . u dont hv any know how ..........
Deletebalemaweko tifatenga ayidelum gin chifin asiteyayet erasin gemasigemet ayizelim enam yemayawikutin kemezebarek arifo mekemet. lemehonu ye eritra orthodox ke ethiopia orthodax sim kalihone besiteker belela yemileyayu yimesilotal?.
DeleteKE 60 AMET BEFIT ALNEBERECHIM LEMALET NEW?ENDESU KALK/KALSH ETHIOPIAYAM KE 60 AMET BEFIT ALNEBERECHIM ADDIS YETEGEGNECH AGER NAT MALET NEWA!?
Deletehi
Deletewhat are saying ?it is very Shem to say this .let alone EOTC protestants are reaching around this age.Do Ethiopia has any history separated from the church ? by default you are saying that Ethiopia is 60 years old country.The matter is that your going according to the interests of the westerners. since they are making a lot of effort to destroy the country and the church they tell you this kind of data.
i think u got crazy!afi silaleh bicha atinager bechinkilatihm tenager
DeleteThis is ignorance. Church buildings in Addis Ababa which are consturcted during Minilik are live witnesses just to disprove your claim; and not to mention ancient ones.
Deletehahahaha ahun gena keld tegemere 60 amet alk?meseret dengayun ante neh alu yetekelkew.
Deleteewnet new ende?ki ki ki
ዓይንህን በማህረብ የሸፈንከው ወንድማችን ሆይ! ለመሆኑ የወላጆችህ ዕድሜ ስንት እንደሆነ ታውቃለህ? ከዛ በኋላ የምትኖርበት ከተማ አንዱ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ያን ሂድና ከተመሰረተ ፅላቱም ስንት ዓመት እንደሆነው ጠይቅ ከዛ አንተ ከፈቀድክ የዓይንህ ሽፋን መሀረብህ ከፊትህ ላይ ይወድቅልሀል አንተም ታያለህ።
DeleteSG Dalla TX
What is all the fuss about registering the orthodox church according to the new rule?. How does this affect ones faith and conviction to Christianity or Islam, or others?. Yes, orthodox religion has played invaluable role in the foundation of this country. This does not render it preferential treatment to others. Though a brute autocratic regime, we have a secular government in the country. Religions have equal rights and responsibilities. If other religions are registering anew with the latest rule, so should the orthodox church. Don't we have to be more outraged at the uprooting of peasants, imprisonment, torture and killing of innocents? Don't we have to pray more for the voiceless, powerless innocents of our people than the outrage in being requested to register with the government?.
ReplyDeleteGENA SELEMEQETEL AHUNE YEMEYAWATEW ZERE, HAYEMANOT SANELE YEHIN YEWEYANA WENBEDA LANDANA LEMECHERESHA GIZA ENASOGEDE EJELEJ ENEYEYAZE
ReplyDeleteis it the church gonna register the ministry or the ministry gonna register the church?
ReplyDeleteNotice to all of you barking dogs:
ReplyDeleteNo one would stop us from Implementing the vision of our Prime Minister( His excellency Prime Minister Meles Zenawi). You shout but you can do nothing. You have to be registered!! Full stop!!!
anonymous afehen atekefet anate eko ye meles buchela nachu yerasachuh yehon yemetsaebubet chenekelat yelachuhum bekeken taekaleh lek endeza nachu maferia
Deleteትንሽ አታፍርም የሞተ ሙትቻ ለራሱም ለሃገርም ምንም ሳይጠቅም ወደ ሲኦል የወረደውን ሙትቻውን መለስን የሱን vision ምናምን ስትል? ለነገሩ መች ሰው ታውቃላችሁ እናንተ ወያኔዎች:: የፈጠራችሁም ሙትቻው መለስ ይመስላችኋል::
Deleteyih chifene cadre yemiyaworaw eko ewunetun new. because we are dead this fascists are implementing all the colonialists tradition on our country.
DeleteENESU MiN YARGU KEGNA SEW SITEFA
algebahim ebakih chigiru. ye memezgeb guday aydelem!!!
DeleteIs this how 'you' implement whatever vision? You better think the other way round. A vision will be implemented if it is shared! This kind of move will force real children of the church to oppose whoever is threatening the churche's Sovereignty as it is also anti-constitutional. Was this (violating the constitution) really the vision of the PM?
DeleteThose of you who oppose registration are anti-democracy, anti-peace and anti-development. TPLF/EPRDF is busy in creating a developmental and democratic society. Religion shall also be developmental and democratic and peaceful. You have to support that. Those of you few individuals who oppose are chauvinists and traditionalists. Bravo TPLF/EPRDF!!!!!!!!!!!!
ReplyDeleteAnte Degmo Yeman Weyane neh.... Yetun democracy new democracy yemitlew... Mengist Man Lebign bilo Patryarik Meshomun.... Weyane neh
DeleteWht is devt ? Wht is democratic society ? wht is being busy ? i personally recommend u to read theories of development.And then u will see the difference b/n ur thought and reality
DeleteBut nothing shows that you are democrat. Come out of stereotyping and start thinking as a democrat. For the time being, can you explain the kind of democracy wherein there is no freedom (which you are talking about)?
DeleteTPLF is working day and night to destroy Ethiopian culture, religion, and organizations that are working for development, peace and unity of Ethiopia. I understand you are one of them who are working day and night to destroy our beloved Ethiopia. "Ethiopia lezelalem tinur" Mot le woyane ena gibreaberochu
DeleteAA from Addis Ababa
Kukulu Ale Doro
ReplyDeleteMin Lisema Yehon Joro alech zefagnwa weda aydelem ere mingud new yemisemaw Ehadig minew beakimu biyalim? Ende Sintochu Betekrstiyanen Lematifat temegnu Neger Gin meche Endetemegnut Honelachew Bekoferut Gudiguad Ensu Ersachew Eygebu alfewal Erukim Sanhed Ye Kirb Gizem Tewsetachin New Betkrstiyan Gin Gulilatewa KIRSITOS Selhon Eske Zare Alech Wedefitem tenoralech Ye Gehanem Dejoch Aychiluatim Yetebalew Eko Yalemkniyat Aydelem Amuamuaten Asamirew Eko Tilk Tselot New Lasetewalew Masetewalun Yesetachew AMILAKE KIDUSAN.
Dn.Danii Sele Mankiya Dewlu MEDEHANIALEM Tsegawin Yabizalih
መመሪያው ሲወጣ የፍልስፍና መሠረቱ የአዲሱ ዘመን ንቅናቄ (The New Age Movement) የሚባሉትን የፕሮቴስታንት ክፍልፋዮች መሠረተ ሃሳብ መነሻ ያደረገ መሆኑን የሚጠቁሙ ነገሮች አሉ
ReplyDeleteይህ ጉዳይ አጅግ አጅግ አደገኛ ችግር ይዞ የሚመጣ ነው።በሌላ አነጋገር ቤተ ክርስቲያኒቱን ለመክፈል የሚደረግ ጥረት አካል ነው። ከእዚህ በፊት በነበረው ሁኔታ በ ኢትዮጵያ ሕግ በብሄራዊነት የሚታወቀው ''የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተውህዶ ቤተክርስቲያን'' የሚል ብቻ ነበር።ማንም በእዚህ ስም ቢመጣ ሕጋዊ አይደለም።ይህ ሕግ በመጀመርያ ደረጃ የሚቃረነው የቤተክርስቲያንቱን አንድነት ነው።ከ እዚህ በፊት አንዳንዶች በቤተክርስቲያኒቱ ስም ሌላ ፈቃድ ለማውጣት ሲሞክሩ ጉዳዩ በእንጭጩ የተቀጨው ቤተክርስቲያኒቱ በነበራት ሕጋዊ መሰረትነት ነው።አሁን መንግስት ''እንደ አዲስ መመዝገብ የሚለው'' ሂደት ምን ማለት ነው? ምዝገባ ማለት በትንሹ የሚከተሉትን ማለት ነው።
ReplyDelete1/ ቤተክርስቲያንን ለመክፈል የታቀደ ነው።
ማንም በሆነ ''ዶግማ መሰል'' ልዩነት ከቤተክርስቲያኒቱ ተለይቼ ፍቃድ ይሰጠኝ ቢል በትይዩ የተመዘገብችው ቤተክርስቲያን ፍርድ ቤት ልትከሰስ እና ንብረት እንድታካፍል ልታደርግ ትችላለች።ይህ ደግሞ በህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የታየ ነው።ይህ እንደሚሆን ደግሞ መንግስት አይጠፋውም፣
2/ መንግስት ቤተክርስቲያንቱን አላውቃትም ማለቱ ነው።
አብራችሁ የኖራችሁት ሰው በድንገት ስምህን ንገረኝ፣ማነህ/ማነሽ? ብላችሁ የአእምሮ በሽተኛ ካልሆነ በቀር አላውቅህም/አላውቅሽም ማለቱ ለመሆኑ አያጠራጥርም፣
3/ የሀገሪቱን ታሪክ፣ክብር፣ማንነት እና 'የት መጣሽነት' በሙሉ ሰርዞ አዲስ ታሪክ ለመፃፍ የተጀመረ ፕሮጀክት አፈፃፀም
አካል ነው።
በመሆኑም ይህ ጉዳይ ከእዚህ በፊት በተበጣጠሰ መልክ ሲነገሩ፣አንዳንዶች እንደ ቀድሞው የህወሓት መስራች አቶ ገብረመድህን አይነቶች ደግሞ ከፅሁፍ ማስረጃ ጋር የወያኔ እቅድ በኢትዮጵያ ቤተርክስቲያን ላይ ያስነበቡንን ትክክለኛነት የሚያመላክት ማስረጃ ነው። በመጨረሻም በግንባር ቀድምትነት ከትግራይ አክሱም እስከ ሞያሌ ከሐረር እስከ ኢልባቦር በውጭ የሚኖረው የቤተክርስቲያኒቱ አማኝም ሆነ ያልሆነ በአንክሮ ተመልክቶ ሊቃወመው የሚገባ ለወደፊቱም ዘለቂታዊ ስራዎችን ማሰብ የግድ የሚል መሆኑን አመላካች ጉዳይ ነው።
Getachew
Oslo
yasazinal! yodit gudit be2005.
Deleteገዳማቶቻችንን ለልማት ነው በሚል ሰበብ አፈረሱ ዝም አልን፤ ቤተ ክርስቲያናችንን በካድሬ ሞሉ ዝም አልን፤ ማንነታችንን የሚያሳጣን የመሰላቸውን ሁሉ አደረጉ አሁንም ዝም አልን በመጨረሻም እንደ አዲስ እንመዝግባችሁ አሉን በእውነት ትልቅ ሹፈት ነው ወጥ ተረገጠ፡፡ ይቺ ቤተ ክርስትያን በዚች አገር ውስጥ ቢያንስ ከ1700 ዓመታት በላይ ህጋዊና ብሄራዊ ተቛም ሆና ቆይታለች ዛሬ ኑና ተመዝገቡ ማለት ሠዎቹ የሚያስተዳድሩትን አገር ያውቁታል ወይ የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ ነው፡፡ ይህች ቤተ ክርስቲያን ቛንቛን ከነፊደሉ ከነስነ ፅሁፉ፤ ዜማን ከነምልክቱ፤ ነፃነትን ከነሙሉ ክብሩ ፈጥራና አደብራ የሰራቻት አገር ዛሬ ልክ እንደ ንግድ ቤት ፈቃድ አውጭና ተንቀሳቀሽ ማለት ድፍረትም እብደትም ነው፡፡
ReplyDeleteእኔ እንደሚመስለኝና ከዚህ ቀደም የነበረው የምዝገባ ህግ እንደሚለው፣ ምዝገባ ፣ እውቅና .. ፈቃድ ወዘተ. የሚያሰፈልገው አዲስ በየቀኑ ለሚፈጠረት በ እምነት ስም ሌላ ሥራ ለሚሰሩት እንጂ .. ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ፣ እስልምና እና መካነየሱስ ምዝገባና "ህጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ" ወዘተ. አያስፈልጋቸውም ። አዲሱ መመሪያ ይህን በግልጽ ማስቀመጥ አለበት። የኢትዮጵያ ፍትሃ ብሄር ይሁን አንዱ ህግ በግልጽ ይህን ይላል። ህግ አዋቂዎች አስተያየት ስጡበት።
ReplyDeleteye egziabher fekad yihun blen zim alen
ReplyDeleteGud bel Gondar!
ReplyDeleteasasabi new. hay bay yasfelegewal
ReplyDeleteይህን ጉዳይ ካነበብኩ በኋላ ወዲያው የተከሰቱልኝ አንኳር ነጥቦች ሦስት ናቸው፡፡ እነዚህም፣
ReplyDelete1ኛ. ከላይ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ወንድሜ ከአምስትና ስድስት ዓመታት በፊት በሙስሊሙ ውስጥ ሲከናወን የቆየ የሸር ተግባር መኖሩን የጠቀሰው ነው፡፡
2ኛ. ማኀበረ ቅዱሳን የተሃድሶ ኑፋቄ አራማጆችን ላለፉት ሃያ ዓመታት በጥብዓት ሲፋለም የነበረው እና አሁንም ያልተቋረጠው የክፋትን መረብ ለመበጣጠስ ፍጹም ሃይማኖታዊ በሆነ አገልግሎት እየተካሄደ ያለው ውጣ ውረድ ነው፡፡
3ኛ. የተሃድሶ ኑፋቄ አራማጆቹ ባለፉት ሃያ ዓመታት ያለማቋረጥ በገዳማት ላይ ያደርሱት የነበረው ጥፋት፣ (የሃይማኖት አባቶችን በኑፋቄ በመበከል ማስኮብለል፣ ንጹሐን ደናግላን መነኮሳትንና መነኮሳዪያትን ንጽሕን መግሰስ፣ በአንዳንድ ገዳማትና አድባራት ላይ ዘረፋና ቃጠሎ መፈጸም)ቀላል አለመሆኑ ነው፡፡
የፌደራል ጉዳዮች ሚ/ር በዓለም ታሪክ ከሊበራሎቹ በስተቀር በምሥራቃውያኑ ክርስቲያኖች ተደርጎ የማይታወቀውን ምዝገባ ዝም ብሎ እንዳላመጣው በቅጡ መገንዘብ ያስፈልገናል፡፡ ሃያ ምናምን ዓመታት ሲጠነሰስ የኖረው እርሾ አሁን ነው መለወስ ያለበት በሚል ነው፡፡ የሚገርመው አገሪቱን ወደማያባራ አኬልዳማነት ለመቀየር በአስደናቂ ሁኔታ ወደጦርነት ሜዳ እየከተቷት መሆኑን ልብ ማለት ጠቃሚ ነው፡፡ የቀድሞዎቹ ታጋዮች የአሁኖቹ የአገሪቱ ባለሥልጣናት ኦርቶዶክስዊነትን ከሥር ነቅሎ መጣል ለሚያስቡት የብዙ መቶ ዓመታት የአገዛዝ እፎይታን የሚያረጋግጥ ነው፡፡
ወንጌላውያን አስተምህሮን የምንከተለን ነን ለሚሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ለመቆጣጠር ዓይነተኛ ስትራቴጂ አድርገው የሚጠቀሙበት ነው፡፡
በእርግጥ ይህ ጉዳይ ወንዝ ያሻግራል? መንግሥት የሕዝብ ባላደራነት መክሊቱን እንደ ብይ ቆጥሮ የጥፋትን ቁማር መጫወት ያዋጣው ይሆን?
ቀጥል ፌደራል ጉዳዮች የመውጊያውን በትር መቃወም አሸናፊ ካደረገህ
ENHID BAHYA
ReplyDelete'' TPLF has had a plan to destroy Ethiopian Orthodox church. The destruction starts slowly and slowly by distorting the Dogma of the church and then weakening and making it destroyed slowly.'' Gebremdhin Araya, former member of TPLF. Happy birth day TPLF!!
ReplyDeleteየመሰለኝን ነገር ለመናገር ያህል...ሁሉን ነገር መኖሩን ማወቅ በጣም ጥረሩ ነው ስለዚህ ዳንኤልን ሳላመሰግን አላልፍም...አኔ እንደሚመስለኝ እንደ ነጮቹ በሁሉም ነገር ግልጥነት እንዲኖር ፈለገው መሆኑ ነው:: ስለተባሉት አንቲ ክራይስቶች የሰማሁት ነገር ባይኖርም ቅሉ፣ስለ ሃይማኖት ግድ የማይሰጣት ሃገር የአሜሪካውያን አገዛዝ ስታየል እንደሆነ እገምታለሁ ስለሁሉም ነገር መንግስት ኢንፎርምድ መሆን መፈለጉን ለማሳየት ነው....
ReplyDeleteእርግጠኛ ነኝ መንግስት ከምእመን፣ ከካህናት የሚሰበሰበውን አስተያየት ግምት ውስጥ በማስገባት የወጡት ህጎች ላይ ማሻሻያ ያወጣል (ለምሳሌ ውል ማደስ...)እንደሚለው ስህተት ማለት ነው፡፡
በዚህ ፋንታ ስለ ሁሉም ነገር ማወቅ እፈልጋለሁና አሳውቁኝ እንጂ በቤተክርስቲያን ውሳኔ ውስጥ ጣልቃ አልገባም የመረጃውም መሰብሰብ አላማ ጣልቃ ገብነት አይደለም እንደሚል አምናለሁ፣ ተስፋም አደርጋለሁ፡፡
ቀስ እያለ ወዴት ሊያመራ እንደሚችል ሳስበው ነገሩ ባያምረኝም እንኳ መንግስት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለሚደረጉት ክንውኖች ኢንፎርምድ የመሆን መብት ያለው ይመስለኛል፡፡
ከምእመናንም ሆነ ከመንግሥት ጋር እልህ መጋባት ግን አያስፈልግም፣
የዳንኤልንም ምልከታ ስናነብ በመንፈሳዊነት መነሳሳት እንጂ በእልህና በስጋዊ የግጭት መፍቻ መንገዶች እንዳይሆን አበክሬ እመክራለሁ፡፡
በራሴ ግን እንደዚህ አይነት ውጥኖችን ስሰማና ሳነብ ምን እንደሚሰመኝ ታውቃለህ…
ወይኔ! እንደ ቅዱሳን አባቶቼ በሃይማኖት፣ በምግባርና በትሩፋት ያለሁ ሰው ብሆን ኖሮ ወደ እግዚአብሔር በጸሎት አመልክቼ አሊያም በህብረት በመጋደል መፍትሄ እፈልግ ነበር፡፡ ግን የበአላትና የእንደዚህ አይነት ጊዜ ብቻ ሰው በሆኔ አዝናለሁ፡፡
እንደ እኔ አባቶች ለዚህ መመሪያ አስተያየት በመስጠት ጊዜ ማጥፋት ያለባቸው አይመስለኝም:: በቀጥታ መመሪያውን ለላከው መስርያ ቤት ይህ የኢትዮጲያን ኦርቶዶክስ ተውህዶ ቤተክርስቲያንን እንድማይመለክት ለሌሎች ጽ/ቤቶች ግልባጭ አድርጎ ( ለተወካዮች ምክር ቤት ለጥቅላይ ሚኒስተር ቢሮ) ጠንክር ያለ መልስ መስጠት እና ስራን መስራት ነው:: ይሂ በተማር የማይሆን የልጆች ጨዋታ ነው::
ReplyDeletethis one is the better way
Deleteሰላም ዲ ዳንኤል
ReplyDeleteእኔ የፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሃይማኖት ተቋማትን ለመመዝገብ ብሎ ያወጣውን መመሪያ ከተለያዪ ኣቅጣጫዎች ለማየት እሞክራለው፥፥
1)የማንቂያ ደውል፥
ቤተክርስትያን ውስጣዊና ውጫዊ ተጽእኖ ለመቁቁም ሁሉን ኣቀፍ ስልታዊ ለውጥ ማድረግ እንዳልባት ገልጾ ያሳየ ስለወነ በበጎ ጎኑ አመለከተዋለው፥፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኣማኞች በተቀነባበረ ሁኔታ፤ ቤተክርስትያ ክርስቶስን አንደማትሰብክ አነርሱም ሰምተው እንደማያውቁ በሃሰት ሲመሰከር፤ አንዲሁም ክርስቲያኖች ሲገደሉና የኣምልኮት ስፍራቸው ሲቃጠል፤ ምክንያቱ ምንድነው ብሎ፤ ሁሉን ኣቀፍ ጥናት ኣድርጎ በወቅቱ ስዕራታዊም ወነ ኣስትዳደርዊ መልስ የማይሰጥ ሲኖዶስም ሆነ ቤተክህነት መንጋውን የመጠበቅ ተልኮኣቸውን እየተወጡ ነው ለማለት ይከብዳል፥፥
2) የመመሪያው ጉዳት፡
ሁሉንም በአንድ የሚጨፈልቅ አገራዊና አለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ያላግናዘበ መመሪያ ነው፡፡ ይዅም የኢትዮጵያ ቤተክርስትያንን የሁለት ሺህ አመታት ሁለገብ ኣገልግሎት በየሳምትንቱና ወየወራቱ አንደሚመሰርቱና አንደሚፈርሱ ማህበራትና የእምነት ስብስቦች በኣንድ መስመር ለማሰለፍ የሚሞክር በመሆኑ ፍጹም ፍህታዊነት ይጎድለዋል፡፡ በእኔ አመለካከት እስልምናን፤የካቶሊክና የምካነኢየሱስ የሃይማኖት ተቋማትን የሕጋዊ ሰውነት ፈቃድ ለማግኘት መመዝገብ ኣለባቸው ብዬ አላምንም፡፡
3) የመመሪያው ጥቅም
መመሪያው ሁሉንም በአንድ ከመጨፍለቅ ታርሞ አዲስ በሚመሰርቱትና ለምሳሌም ካለፍት ፴ ኣመታት ወዲህ በተመሰረቱት የሃይማኖት ተቋማት ላይ ተግባራዊ ቢዎን ፍትሃዊ ሊዎን ይችላል፡፡
4) የሌሎች አገሮች ተመክሮ
እንግሊዝ፤ አንገሊካን ቤ/ክ ከሁሉም የተለየ ሕጋዊ ሰውነት ኣላት( the Church of England has a special legal position within the state) http://www.thuto.org/ubh/whist/chhist/ce-est1.htm
ሩሲያ፤ የሩሲያ ቤ/ክ ተወርሰውባት የነበሩት ንብርቶች በመንግስት እየታደሱና እንደአዲስ የተሰሩ እየተመለሱላት ነው፡፡ http://countrystudies.us/russia/38.htm
ዴንማርክ፥ የፕሮቴስታን ኢቫንጀሊካል ሉተራን ቤ/ክ በዴንማርክ መንግስት አንደ ብሄራዊ ሃይማኖት ታውጆ መንግስት በሁሉም ነገር የእምነቱን ተቋም ይደግፋል(it is is the state church) http://www.britannica.com/EBchecked/topic/196855/Evangelical-Lutheran-Church-of-Denmark
እንደ ኖርዌይ፤ አይስላንድ እና ፊንላድ ያሉ አገሮች ፕሮቴስታንትንዝም እንደ ብሄራዊ ሃይማኖት አውጀዋል፥፥
ሳውዲ አረቢያ፥ ከብዙ አገራት በተለየ ሁኔታ ከእስልምና በስተቀር ማንኛውም እምነት መከተል አትፈቅድም፡፡ መንግስት በራሱ ወጪ መስጊድ ይሰራል ለኢማሞች ደመወዝ ይከፍላል፡፡ መንግስት ከ500 በላይ የወኑ ሰዎችን ቀጥሮ ክርስቲያኖችን እምነታንቸውን አንዲለውጡ ያደርጋል፡፡ በአገሪትዋ ወስጥ ወደ 1 ሚሊዬን ክርስቲያኖች ቢኖርም የጌታን ልደትም ወነ ትንሳኤ ማክበርን የተከለከለ ነው፥፥ ይች አገር የቀድም ስማዋ "Najran" ነበር ፡፡ ክርስትያኖች ከአስልምና አስቀድሞ የሚኖሩባት የነበረች ቢዎንም "The Government officially does not permit non-Muslim clergy to enter the country. Catholics and Orthodox Christians, who require a priest on a regular basis to receive the sacraments required by their faith, particularly are affected."http://www.state.gov/j/drl/rls/irf/2004/35507.htm
በግብጽ እስልምና ብቻ አንደብሄራው እምነት ታውጆ ለኢማሞች ፤ መንግስት ደሞዝ እየከፈለ መስጊድ ይሰራል፤ ለክርስትያኖች ግን እንካን እንዲህ ሊደርግ ቤ/ክ ለማሰራት የአገርትዋ ፕሬዝዳንት መፍቀድ አለበት፥፥ http://www.state.gov/j/drl/rls/irf/2004/35496.htm
ከላይ የተዘረዘሩት የሌሎች አገሮ ተሞክሮዎች የሚመሰክሩት የኢትዬጵያ ቤተክርስቲያን በደርግ ዘመን በግፍ የተወረሱባት ንብረቶች በሙሉ መንግስታችን በአጭር ጊዜ ሊመልስላት እንደሚገባና፡፡ እንዲሁም በተለየ ሁኔታ ደግሞ አገርቀፋዊም ሆነ አለማቀፋዊ ሉላዊነትዋን ሊይከብርላት እና ሊያስከብርላት ይገባል፡፡
ከላይ አስተያየት የሰጠኸው/ሽ ወንድሜ/እህቴ፤ ስለመረጃዎቹ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ/ሽ። ባነሳሃቸው/ሻ ነጥቦች ላይ እስማማለሁ። ዳሩ ግን በተለይ ከአብዮቱ ማግስት ጀምሮ በቤተ-ክርስቲያናችን ላይ በተንሰራፋው የተዝረከረከ አሠራር የተነሳ ብዙ ነገሮች ከእጅዋ አፈትልከዋል። የሩሲያ ቤተ-ክርስቲያን ከቀዝቃዛው ጦርነት ማክተም በኋላ የበላይነቷን እንዴት እንዳስመለሰች ብዙ መማር ስንችል በብሔርና ጎጠኝነት ወጥመድ ተጠልፈን ወደቅን። መሪዎቿ ዛሬ ለመንጋው ሳይሆን ለመንግሥት ሥርዓት ማስጠበቂያነት ነው ሽር ጉድ ሲሉ የሚውሉት። ቤተ-ክርስቲያኒቷ ባለፉት ዓመታት ብዙ ቅርሶቿን፣ ይዞታዋን እና ተሰሚነቷን፣ ከምንም በላይ ደግሞ አያሌ ተከታዮቿን አጥታለች - እያጣችም ነው። አሁንም ቢሆን ሰዶ ከማሳደድ የያዙትን ማጥበቅ ይበጃልና ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነበት ዘመናዊ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት ግድ ይላል። መንግሥት ሁሉንም የእምነት ተቋማት ማንንም ከማን ሳልለይ እንደአዲስ መመዝገብ እፈልጋለሁ ካለም ይመዝግብ - ቁም ነገሩ እዚያ ላይ አይደለምና። እኔ ቀደምትና ታዋቂ ስለሆንኩ ምዝገባ አያስፈልገኝም ማለት ግን በራሱ ኢ-ጏይማኖታዊ ግብዝነት ነው። እናም ጩኸታችንን እናስተካክል።
Deleteየሚገርም ነው የትምህርቱ አልበቃ ብሏቸው በሃይማኖትም COC ጀመራችሁ
ReplyDeleteወንድሜ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት መረጃውን ስላካፈልከን እግዚአብሔር ይስጥልን
ReplyDeleteበግብፅም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ።
ReplyDeleteThoughtful!!!!!
Deleteእግዛብሄር በአለህበት ይጠብቅህ በሃገር ላይ ተቀምጦ እንዲህ ያለ ጽሁፍ መጻፍ እራስን ለሰይፍ መስጠት ነው።
ReplyDeleteIt seems to be for no-protestants (charismatic and Pentecostals) and encourage every 50 people to form a church ! Is that copied from America and pasted? These people are using the media and now the government structure!
ReplyDeleteቤተ ክርስቲያናችንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን፡፡ እርሷን ለማጥፋት ቀን ከ ሌሊት የሚለፉትንም ልቦና ይስጥልን፡፡
ReplyDeleteእግዚአብሔር ቤቱ እንዲህ ሲደፈር ዝም አይልም። ዛሬም እንደ ትናነቱ፤ ሁሉን ይገለባብጣል። ሕግ አውጭዎቹ መሰረታዊ መዳድል ይዘው፤ የውስጥ አላማቸውን ለማሳካት፤ ታስቦበት የተሰራ ይመስለኛል። ይሄን የተቃጣ ችግር ተቋማዊ በሆነ መልኩ ተከራከሮና ተጋፍጦ ማሸነፍ የሚችለውን ሀይል አዳክመው፤ በምትኩ የራሳቸውን ጉዳይ አስፈጻሚዎች ያሰቀመጡ ይመስለኛል። ለዚህም ዝምታን ይመርጣሉ፤ ምዕመናኑ የተወሰነ ጊዜ ይጯጯሃል፤ በለመዱት ዘዴ አቀዝቅዘው ይተገብሩታል። ይሄን አድርገው ሲጨርሱ፤ እንደ ሌሎች ተራ የንግድ ተቋማት በታክስ በምናምን ማጭበርበር ብለውም ሊዳፈሯት የሚሞክሩ ይመስለኛል። ለዚህም ሁለት አማራጭ ይጠብቀናል። ወይ እጅህን ከቤተ ክርስቲያናችን አንሳ ብሎ' እንደ ሙስሊሙ መጮህ፤ አለበለዚያም ፤ ለቤቱ ባለቤት ለሆነው አምላክ ማልቀስ፤ መለመን መጸለይ። እርሱ ለቤቱ ሲል መፍትሔ ያመጣል-እኛ አንድ ሆነን ከለመን። የቤቱ ነገር ግድ ካለን!
ReplyDeleteegzio egzio belu
ReplyDeletekirsitian bemulu
mumihiru tekemito
fedele yalikoterew
liastemire new alu
bertuna tseliyu
medihanite newuna lemimetaw hulu
libe endisetachew leyehadige bemulu!!! denail bertalign
By the way, is religion a faith or an institution? Does not matter to register or not. What really is the mission behind? Who is there behind this? Negeru bizum ayasgerimim. Since we most are out of religion, better at least to be registered as institutions of a given name. NGO, Association or can also be PLC or SC LoL!!!!!!!!!!!!!!!! Funny!
ReplyDeletebetekresteyanune meseate bemametatehe anteme honeke tebabariwocehe gize yerezeme wyeme yetere besemayeme bemedereme lferede metekeh ayekereme. amara sichefefe zemeyaleke sewu ena betekeresteyane woyane seyafersate yetebaberek manew lmhonu bezihe yemecheresha seate antene yemeyamene!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ReplyDeleteዘኢተሰምአ ተሰምአ ዘኢተገብረ ተገብረ
ReplyDeleteማዕዜ መዊቶ ሚካኤል ተቀብረ አለ ያገሬ ተማሪ
<< በዮዲትና በግራኝ፣ በጣልያንና በደርቡሽ የመከራ ዘመን ያልተቋረጠው፣ እግዜር የለም ባለው የደርግ ዘመን እንኳን ያልቆመ ውዳሴና ቅዳሴ፣ ሰዓታትና ማኅሌት፣ ፍትሐትና፣ ክርስትና በአንድ ሰርተፊኬት እጥረት ይታገዳል ማለት ነው? ታድያ ይሀ የእምነት ነጻነት ነው ተብሎ ሊነገርለት ይችላል? >>
ReplyDelete@ anonymous April 30 7:28 PM
ReplyDeleteየ 60 አመት እድሜ ነዉ ያልከዉ? ምን ያለኽዉ በክት ነህ እባክህ ታሪክ አላዉቅም ነዉ የሚባለዉ ነፈዝ፡፡ እንዳንተ አይነቱ ጨዋ ነዉ አገር የሚሸጠዉ ሆዳም፡፡
መመሪያው ሲወጣ የፍልስፍና መሠረቱ የአዲሱ ዘመን ንቅናቄ (The New Age Movement) የሚባሉትን የፕሮቴስታንት ክፍልፋዮች መሠረተ ሃሳብ መነሻ ያደረገ ስለመሆኑ ጥርጥር የለንም የኢሃዲግ የረጅም ጊዜ ግቡ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክን በተሀድሶዋዊ ፕሮቴስታንት አስተሳሰብ ማስዋጥ ስለመሆኑ እኮ ግልጽ መኆኑ መች ጠፋንና፤ መልካም ጊዜ፡፡
ReplyDeleteግልጽ ነው ‹‹መመሪያው በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ ፕሮቴስታንቶች መንፈስ የተዘጋጀ ነው የሚያስብለው ሌላው ነገር የተጠቀመባቸው ቃላት ናቸው፡፡ ሚኒስትሪና ፌሎውሺፕ፣ ቅርንጫፍ፣ የሚሉትን ቃላት ሲጠቀም፣ አጥቢያ፣ ሀገረ ስብከትና ገዳም የሚሉትን ቃላት ግን ለመጠቀም አልፈለገም፡፡››
ReplyDeleteታስቦበት የወጣ አይመስለኝም ለሌላው ሊስማማው ይችላል ለኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ግን አይመችም:: ምክንያቱም ይህ ከዚህ በታች ያለው አንዱ ምክንያት ነው (የመስራቾች ፊርማ ከየት ይምጣ ብላችሁ ነው? መሰረት ጣዮቹ ነብያት: ያጸኑት ሐዋርያት: የጠብቋት ሰማዕታት ቅዱሳን እኮ ያሉት በሰማይ ነው በእርግጥ ፊርማቸውን ለኛ ስለሰጡን ነው በእነርሱ መንገድ የሄድነው ግን ማስረጃው በሶፍት ኮፒ ነው ያለን (በመንፈስ ቅዱስ በኩል) ይህ ደግሞ ለዓለም አይሆንም
ReplyDeleteአረ ሌላ ብዙ ስራ አለኮ ወደዛ ብናተኩር አይሻልም? ኦርቶዶክስ ለዚህ አትመችም የ2000 ዓመት ባለጸጋ ስለሆነች ጓዳዋ እጅግ በጣም ሰፊ ነው ቢቀዳ ቢዛቅ መች ያልቅና? ይልቅስ መንግስት ጓዳዋን ፈተሽ ቢያደርግ ጥሩ ነበር:: ምክንያቱም ለሃገር: ለአፍሪካ: ለዓለም የሚሆን በርካታ ሲሳይ (ለሥጋም ለነፍስም የሚሆን) አላትና:::::::::::
ከላይ የተወሰደ:
" የሚኒስቴሩ አንድን የሃይማኖት ወይም የእምነት ተቋም የሚመዘግበው የመመሥረቻ ጽሑፍ፣ መተዳደርያ ደንብና የመሥራቾቹ ቃለ ጉባኤ ሲቀርብለት ነው (ዐንቀጽ 7 ቁ.1) ይላል፡፡ አሁን ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የትኛውን ደንብ ነው የምናቀርበው? ዲድስቅልያ፣ ሲኖዶስ፣ ግጽው፣ አብጥሊስ፣ ፍትሐ ነገሥት፣ ሕገ መነኮሳት፣ ሥርዓተ ሕግ ወቀኖና፣ የኒቂያ ቀኖና፣ የቁስጥንጥንያ ቀኖና፣ የኤፌሶን ቀኖና፣ የሎዶቅያ ቀኖና፣ የቅርጣግና፣ ስንቱን? የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱስ የትኞቹን ሊቃውንት ሰብስቦ ነው ይህንን ሁሉ ሕግ አጥንቶ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይጋጫል ወይስ አይጋጭም ብሎ አስተያየት የሚሰጠው፡፡
በሌላም በኩል የመሥራቾች ቃለ ጉባኤ መቅረብ አለበት ይላል፡፡ እኛ የነማንን ቃለ ጉባኤ ነው የምናቀርበው? የሐዋርያትን ነው ወይስ የሠለስቱ ምዕትን? የኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ነው ወይስ የአብርሃ አጽብሐን፣ የተሰዓቱ ቅዱሳንን ነው ወይስ የአቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃንን? "
ከዚህ በላይ እንደዚህ ብለህ አስተያየት የሰጠኸው ግለሰብ ‹‹…… የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በስርዋ የሚገኙትን እያንዳንዱን አብተ ክርስቲያናት እና አስተዳዳሪዎች ለይታ አታውቃቸውም /መረጃው የላትም/ ይህንን ለማድረግ ረዥም ጊዜ ያስፈልጋል ብለህ ብትጽፍ መልካም ነበር፡፡ …›› ብለህ መጻፍ አትችልም ይህንን ሀገር እኮ ለአንት መኖሪያነት ያቆየችልህ ይህች ቤ/ክ ናት፣ የራስህን የዕምነት ፍልስፍና በራስህ ሜዳ ማካሄድ ትችላለህ ግን የሌላን ሰው ዕምነት የሚጻረር ነገር በአደባባይ መናገር አትችልም፣ ወይም አንድ የመንግስት ተቋም ውስጥ መሽገህ ህገ መንግስቱ የሚጻረር ተግባር መፈጸም፣ ማስፈጸም አትችልም፡፡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴርም ዋና የተቋቋመበትን ዓላማ የዘነጋ ነው የሚመስለው ምክንያቱም ለአንድ የዕምነት ተቋም እየወገነ ስለመሆኑ በተቋሙ ውስጥ በየጊዜው የሚፈጸሙ የተለያዩ ድርጊቶች የሚጠቁሙ ናቸው፤ የአሁን መመሪያ በራሱ በቂ መረጃ ነው፡፡
ReplyDeleteቤተክርስቲያንን ለመክፈል የታቀደ ነው።
ReplyDeleteአሁን ገና በአይኔ መጣሽ! ወያኔ እንዲህ አይነት የጅል ቀልድ ባይቀልድ ይሻለዋል!!!
ReplyDeletebenegerachin lay higu addis lemifebereku haymanotoch new enji leneberu bizum fayida yelewm.I know the gideline very well.silezih wendimachin atichekul.negeroch rega bileh lemayet mekur.Higu ke EOTC bekul bicha atiyew
ReplyDeletewhether you believe it or not, this the idea of the protestant shiferaw t/mariam, he is working always to against the EOTC.Satanism is leading and working in this country for the time being, so be taker and know what is doing by this bullish government!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ReplyDeleteExtremely over over over and over..............................
Aznalehu. min lemalet endetefelege gilts new. Yihe new ye Haymanot netsanet malet? Yih new Ye haymanotoch ekulenet malet? Egziabher zim bilo yayal. Yisalekmal. Le betu kenaii new. Yihenin meseri hasab ena meseriwochen yatefal. Le Egziabher yesira gize new. Sirawun yiseral. Ti'igestun alemawok difret new. Endih ayinet difret tayitom ayitawok.
ReplyDeleteCher wore yaseman.
እኔ ደስ ብሎኛል
ReplyDeleteደስ ያለኝ ኢሕአዲግ እንደ ደርግ የሚዎድቅበትን እያፋጠነልን ስለሆነ ነው። ቦሌ ክ/ከተማ የፈረሰው የቅዱስ ሩፋኤል ቤ/ያን የዚሁ ውጤት ነው። ደርግ ሊወድቅሰ ሲል የሰው ደም በጠርሙስ አድርጎ ቀይ ሽብርን አውጆ ነበር፤ እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። ኢህአዲግም ዋልድባን ማፍረሱ፣ በቤተ ክርስቲያን ስርዓት ቀኖናና ትውፊት ላይ አዋጅ ማዎጁ ለምን ይመስላችኋል?
እኛ ስላንቀላፋን በእነሱ አልፈርድም፤ ማነው ስለሃይማኖቱ የታገለ?
ማነው የአባቶቼን ርዕስት አልሰጥም ያለ እንደ ናቡቴን።
እግዚአብሔር ግን ስለ አምልኰቱ ቀናኢ ነው፤ ዝምም አይልም፤ ሳይዘገይ ይመጣል፣ መለዕክቱ ይታዘዙለታል፤ እንኳንስ ይህን ተራ መሪ ምድርን ሊገለባብጣት ስልጣኑ ከእሱ ነው።
በክርስቲያኖች ላይ ማን አዚም እንዳደረገብን እንመርምር፣ ስለሃይማኖታችን እናልቅስ፣ እናልቅስ፣ .......በእምነትና በአንደበት ሳይሆን በእምነትና በምግባር እንዋደድ
ቤተክርስቲያንን ለመክፈል የታቀደ ነው።
ReplyDeleteማንም በሆነ ''ዶግማ መሰል'' ልዩነት ከቤተክርስቲያኒቱ ተለይቼ ፍቃድ ይሰጠኝ ቢል በትይዩ የተመዘገብችው ቤተክርስቲያን ፍርድ ቤት ልትከሰስ እና ንብረት እንድታካፍል ልታደርግ ትችላለች።ይህ ደግሞ በህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የታየ ነው።ይህ እንደሚሆን ደግሞ መንግስት አይጠፋውም፣
BUT THE ALMIGHTY GOD IS ALWAYS WITH US DESPITE OUR SINS AND WEAKNESSES...........GOD'S PATIENCE WILL EVENTUALLY RESULT IN DEVASTATION TO THOSE WHO BETRAY AND PERSECUTE THE CHURCH!!!........DEAR SISTERS AND BROTHERS, YEGEHANEB DECHOCH AYCHILUATIM EGNAM LEBETEKIRSTIYANACHIN BECHALNEW HULU TEBEKA HUNEN ENIGEGN.............gizew betam kerboal!
"የቤተ ክርስቲያን ሉዐላዊነት" ተብሎ ተደጋግሞ የተጠቀሰው ቢብራራ? ሉዓላዊነት ምን ማለት ነው? ሁሉም የእምነት ተቁአማት ሉዓላዊ ማንነት አላቸው? ወይስ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከሌሎች የእምነት ተቁአማት የተለየ ሉዓላዊ ማንነት አላት? የእምነት ተቁአማት ሉዓላዊነት ከሀገር ሉዓላዊነት አንፃር እንዴት ይገለፃል?
ReplyDeleteMany Protestant churches in Western Europe have special status including Anglican Church in England. Islam is not only special but it has absolute status in many countries.
Deleteበህገ-መንግስቱ ስለ “የሀይማኖት ነጻነት” የተጠቀሰዉን ለመገንዘብ ብንሞክር “ሉዐላዊነት” ምን እንደሆነ መረዳት እንችላለን፡፡ “የቢተክረሲቲያኒን ሉዐላዊነት” ተብሎ የተጠቀሰዉ ነገር የሚገለጸዉ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በሀይማኖታዊ ጉዳዮቿ ላይ ማንም (መንግስትን ጨምሮ) ጣልቃ ሳይገባባት በመወሰን፣ በመኖር፣ በመምራት፣ ወዘተ… መብቷ ነዉ፡፡ ሉዓላዊነት ከጣልቃገብነት ጋር እንጂ ከሌሎች ሀይማኖቶች ጋር የተያያዘ ጉዳይ አይደለም፡፡ ይህንን ለመረዳት የሀይማኖት ነጻነት ምን ማለት ነዉ ብሎ ራስን መጠየቅ በቂ ነዉ፡፡ ነገር ግን ማንም በግልጽ እንደሚያዉቀዉ አንዳንድ የመንግስት ባለሥልጣናት እና ሌሎች የዕምነት ተቋማት በቤተክርስቲያኗ ዉስጥ በመግባት ቤተክርስቲያኗን የማፍረስ ሥራ መሥራት ከጀመሩ ብዙ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በነዚህ ዓመታት፣ የእነዚህን አፍራሽ ተልዕኮ ያላቸዉን ሰዎች ሥዉር እንቅስቃሴዎች እየለመድናቸዉ ከመምጣታችን የተነሳ አዳዲስ እንቅስቃሴዎች የየትኛዉ አፍራሽ ቡድን ተልዕኮን ለማስፈጸም “ሰም ለብሰዉ” እየቀረቡ እንደሆነ ስለምንረዳ ከሌሎቻችሁ በተለየ የቤተክርስቲያኒቱን ተከታዮች ያስቆጡናል፡፡ ነገር ግን እኛ የዚች ቤተክርስቲያን ልጆች አንድም ቀን በሌላዉ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባትም ሆነ ሌሎች ሀይማኖቶች የሌሉባት ኢትዮጵያን የማየት ፍላቶት ኖሮን አያዉቅም፡፡ ክርስትናም ይህን አይፈቅድም፡፡ በድብቅ ሴራ የሚታወቀዉ ሰይጣንና ሰይጣን የሚሰራበት ብቻ ነዉ፡፡ “ብዙ ሰዎች እናንተን ከሌሎቹ ምን ለያችሁ እያሉ” አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ይህ የምዝገባ መመሪያ በዉስጡ ካካተታቸዉ አንቀጾች ዉስጥ የተጠቀሱት ከኢ/ኦ/ቤ/ክ ነባራዊ ሁኔታዎች ጋር እንደማይጣጣሙ ተጠቁሟል፡፡ ነገር ግን ይህ የምዝገባ ህግ የማይስማማቸዉ ሌሎች የሀይማኖት ተቋማት የሉም አልተባለም፡፡ የምዝገባ ሥርዓት መኖሩ ወደፊት በአዲስ ለሚቋቋሙ ወይም በቅርቡ በመቋቋማቸዉ (መስራች አባላቱ በህይወት ያሉ) ብዙ ለማይቸገሩት ችግር ላይኖረዉ ይችላል፡፡ በአጠቃላይ በዚህ የጡመራ መድረክ የቀረበዉ ሀሳብም ሆን እሱን ተከትሎ የተሰነዘሩት አስተያየቶች የመመሪያዉን ዉስንነት ወይም ከመመሪያዉ በስተጀርባ የቤተክርስቲያኒቱን ሉዓላዊነት ለመዳፈር የመፈለግን ድብቅ አጀንዳ የሚጠቁሙ ናቸዉ፡፡
Deleteዳኒ የአፍሪካ መንግሥታት እኮ አስፈጻሚ አካል እንጂ መሪዎች አይደሉም:: ኅያላን ተብዬዎቹ አገሮች ተቃዋሚ አስነስተውም ሆነ እርዳታ ከልክለው ያሏቸውን ያስፈጽሟቸዋል:: በተሞክሮ ስም እየተገለበጡ የሚመጡልን መመሪያዎች ሁሉ ለነሱ አሠራር ምቹነታቸው የተረጋገጠና ርእያቸውንም ለማሳካት ያለመ ነው::
ReplyDeleteይህ እንግዲህ የቀድሞዎቹ የጦርነት ስልቶች ተቀይረው ቅኝ ገዚነትም ስሙን ለውጧል ማለት ነው::
እውነት ከተነጋገርን ለኢህዴግ የኢትዮ ቤተ ክርስቲያንን በመመዝገብ የሚያተርፈው ምንም የለም:: የሚያመጣውን መዘዝም ይገነዘባል:: ይሁን እንጂ የታዘዘውን የመፈጸም ግዴታ አለበት:: ለዚህ ምስክሩ አንተም እንደጠቆ ምከው ". . . የእነዚህ ክፍልፋይ ፕሮቴስታንቶች ዋናው መርሕ ደግሞ ሊበራልነት ነው፡፡ እጅግ የሚገርመው ነገር ኢሕአዴግ ደጋግሞ የሚወቅሰው የሊበራል አስተሳሰብ እንዴት በፌድራል ጉዳዮች ሚኒስቴር በኩል የሃይማኖት ተቋማት የምዝገባ መመሪያ ሆኖ ሊመጣ እንደቻለ ነው" በማለት::
ይህችን ቤተ ክርስቲያን በምንም መልኩ ቢሆን የነካ ፍጻሜው አያምርም:: የሚፈልጉትን ለውጥ ለማምጣት አጋር ቢያደርጓት የምታመጣውን ለውጥ ያህል ሲተነኩሷትም የምታወርደው መከራ ማለቂያ የሌለው ነው:: የራሳቸውን ሰው ቁንጮ ያደረጉ መስሏቸው እንደፈለጉ ሊያደርጉ መሞከራቸው ይሆናል ይህን ጥያቄ በአማራጭ ተከራክሮ መርታት የሚችል አመራር ያላት አይመስለኝም:: ከዚህ ብሎግ ውጭ ያሉ የመረጃ መረቦችም የሚያተኩሩት እለታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ያውም በ"ተባለ" ዜና ላይ ነው:: ወቅቱ የልጆቿን ሁሉ ትብብር የሚጠይቅ፣ በእውቀት ክርክር የምንሞግትበትና እውነትን እውነት ብለን የምንቆምበት እንጂ በመሞዳሞድ የምንዛዛበት አለመሆኑን መገንዘብ ያስፈልገናል::
ትንታኔዎቻችሁን አማራጮቻችሁን መፍትሄዎችን የምታቀርቡ የቤተ ክርስቲያን ልጆች እጆቻችሁን አንሱ:: ዳንኤል መልካም ምሳሌ የሚሆንበት ትልቁ ሥታው
ይህ የሙግት አቀራረቡ ይመስለኛል:: ከስድብ ከስሜታዊ ትችት የተለየ እውቀታዊ ክርክር እያቀረብን በሃይማኖተኛ ጥበብ እንወያይ:: ያለዚያ ፍርሀቱም ድፍረቱም ለለውጥ የሚያግዝ ኃይል መሆን አይችልም:: ምን ይመስላችኋል?
Dear Daniel Kibret
ReplyDeleteMAy GOD bless u and ur family
This is really makes things from BAD To WORST
I think now is the time that TPLF time is over soon, They started from ST Raguel Church from Bole and will follow. GOD will punish them once foe all.
What is the job of SYNOD if they don't act now when, Veeeeeeeeeeeeeeerrrrrryyyy SAAAAAAAD???????????????????????????????????????????????????????????????????????????????????
I appreciate I share this IDEA Thanks GETACHEW
ReplyDeleteይህ ጉዳይ አጅግ አጅግ አደገኛ ችግር ይዞ የሚመጣ ነው።በሌላ አነጋገር ቤተ ክርስቲያኒቱን ለመክፈል የሚደረግ ጥረት አካል ነው። ከእዚህ በፊት በነበረው ሁኔታ በ ኢትዮጵያ ሕግ በብሄራዊነት የሚታወቀው ''የ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተውህዶ ቤተክርስቲያን'' የሚል ብቻ ነበር።ማንም በእዚህ ስም ቢመጣ ሕጋዊ አይደለም።ይህ ሕግ በመጀመርያ ደረጃ የሚቃረነው የቤተክርስቲያንቱን አንድነት ነው።ከ እዚህ በፊት አንዳንዶች በቤተክርስቲያኒቱ ስም ሌላ ፈቃድ ለማውጣት ሲሞክሩ ጉዳዩ በእንጭጩ የተቀጨው ቤተክርስቲያኒቱ በነበራት ሕጋዊ መሰረትነት ነው።አሁን መንግስት ''እንደ አዲስ መመዝገብ የሚለው'' ሂደት ምን ማለት ነው? ምዝገባ ማለት በትንሹ የሚከተሉትን ማለት ነው።
1/ ቤተክርስቲያንን ለመክፈል የታቀደ ነው።
ማንም በሆነ ''ዶግማ መሰል'' ልዩነት ከቤተክርስቲያኒቱ ተለይቼ ፍቃድ ይሰጠኝ ቢል በትይዩ የተመዘገብችው ቤተክርስቲያን ፍርድ ቤት ልትከሰስ እና ንብረት እንድታካፍል ልታደርግ ትችላለች።ይህ ደግሞ በህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የታየ ነው።ይህ እንደሚሆን ደግሞ መንግስት አይጠፋውም፣
2/ መንግስት ቤተክርስቲያንቱን አላውቃትም ማለቱ ነው።
አብራችሁ የኖራችሁት ሰው በድንገት ስምህን ንገረኝ፣ማነህ/ማነሽ? ብላችሁ የአእምሮ በሽተኛ ካልሆነ በቀር አላውቅህም/አላውቅሽም ማለቱ ለመሆኑ አያጠራጥርም፣
3/ የሀገሪቱን ታሪክ፣ክብር፣ማንነት እና 'የት መጣሽነት' በሙሉ ሰርዞ አዲስ ታሪክ ለመፃፍ የተጀመረ ፕሮጀክት አፈፃፀም
አካል ነው።
በመሆኑም ይህ ጉዳይ ከእዚህ በፊት በተበጣጠሰ መልክ ሲነገሩ፣አንዳንዶች እንደ ቀድሞው የህወሓት መስራች አቶ ገብረመድህን አይነቶች ደግሞ ከፅሁፍ ማስረጃ ጋር የወያኔ እቅድ በኢትዮጵያ ቤተርክስቲያን ላይ ያስነበቡንን ትክክለኛነት የሚያመላክት ማስረጃ ነው። በመጨረሻም በግንባር ቀድምትነት ከትግራይ አክሱም እስከ ሞያሌ ከሐረር እስከ ኢልባቦር በውጭ የሚኖረው የቤተክርስቲያኒቱ አማኝም ሆነ ያልሆነ በአንክሮ ተመልክቶ ሊቃወመው የሚገባ ለወደፊቱም ዘለቂታዊ ስራዎችን ማሰብ የግድ የሚል መሆኑን አመላካች ጉዳይ ነው።
Thanks I shared this ideas
ReplyDeleteአሁን ገና በአይኔ መጣሽ! ወያኔ እንዲህ አይነት የጅል ቀልድ ባይቀልድ ይሻለዋል!!! ድህነቱንም፣ረሃቡንም፣ እርዛቱንም፣ አፈናውንም የምንረሳባትን ማረፊያ መርከብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ወስዶ ምን ሊያስቀርልን ነው??? በዚህ ሃሳብ የሚስማማ ማንም ኦርቶዶክሳዊ ስለሌለ ሃሳባቸውን ደግመው ይገምግሙት! ለቤተ መንግስቱ መተዳደሪያ ህግ የሰጠች ነገስታትን የሾመች እናት ዛሬ እኛ እንምራሽ ሊሉ ሲያስቡ ግን አያፍሩም??? ዋ!ዋ!ዋ!
እንዲያውም እኮ የምእመናን በሰበካ ጉባኤ የወጣቶች እና የሕጻናት የሰንበት ትምህርት ቤት አደረጃጀት ለመንግስት ቁጥጥር ስለማመች ከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ፍልስፍና ጋር በተስማማ መልኩ በሊግ፣ በፎረም እና በጥቃቅን እና አነስተኛ ቢደራጁስ ! ደግሞም ምእመናን ንስሃቸውን ለመምህረ ንስሃቸው ከሚነግሩ ለአካባቢ አስተዳደሪዎች እና ለካድሬዎች ቢነግሩ ለልማታችን ፈጣን እድገት ጠቃሚ ይመስለኛል ፡፡ በተለይ የንግስ በዓላት መች መዋል እንዳለባቸው የሴቶችን እና የሕጻናትን ተሳትፎ ማዕከል ባደረገ መልኩ ተሳታፊ ምእመናን እና ካህናት ቁጥር በቀበሌ ካቢኔ ቢወሰን ለህዳሴው ግድብ ግንባታ ቅልጥፍና የሚረዳ ይመስለኛል፡፡ ቂቂቂቂቂቀ…. ወደው አጥስቁ አለ የሀገሬ ሰው
ጎበዝ! ነቃ በሉ። ያለንን አጥብቀን እንያዝ።
ReplyDeletedani God bless u thank u.u.u.....
ReplyDeleteIs mainly the work of protestant Dr Shiferaw Teklemariam.
ReplyDeleteWe are losing everything . Meche Yihun yeminineqaw? Dejeselamim Tefach .Man yastebabren? Neger hulu ke'ejachin wetito aleke.
Sorry Tigray People for supporting this evil government which destroys their religion . God considers them(Tigrayans) as they chose government more than God. Tefetinew wedequ!
ወዳጄ ዳንኤል አንድ አስተያየት ልስጥህ የአንባቢን ትክክለኛ ሐሳብ የምትቀበል ከሆንክ የአስተያየት መስጫውን ክፍት አድርገው እንጂ ባንተ ሳንሱር ወይም ከተመረመረ በኋላ አይደለም ማስነበብ፡፡ እንደሌሎች ብሎጎች ባለቤቱ ሳይመረምር እንደወረደ እንመልከተው እንጂ የሰጠነውን አስተያየት ከሁለት እና ከሦሥት ቀን በኋላ እንዴት እናግኘው!
ReplyDeletebeleloch blogoch lay yeminayew ketetsafew tsihuf gar minim ginignunet yelelew alasfelagi zerin, haymanotinina yepoletica aquamn yetemelekete sididib ezihm endaymeta 'sansur' mederegu tegebi yimeslegnal betechale meten asteyayetoch tolo tolo post esketederegu dires.
Deletetell me please what EOTC brings for this country? a number of tyrant rulers who slaughted the breast of innocent Oromos?the poorest country in the world? the most arrogant ethnic groups that consider them selves as super humans? i wonder why you guys are still barking. Let me tell you, now the time is gone where peoples were persecuted because of their religion, because of their opinion...everybody is now equal in democratic Ethiopia. Just register! even though you did not worth that!
ReplyDeletelet us say what u wrote above r right.......which of course is absolutely the opposite!!!!!!!!!!! but your arrogance is clearly visible, who made u to be so arrogant?not EOTC but your religion or wrong political baptism. ....... u can not solve the problem by doing same as done before , which i call it retaliation ............IM DEADLY SURE A PERSON LIKE U IS NOT A FRIEND OF FREEDOM BUT A MAN OF HATRED! SO U CAN NEVER BE PROUD OF AT LEAST ''ADWA" WHICH OTHER AFRICANS R PROUD OF...........EOTC WAS THERE! meles tried to avoid history but was trapped in LOME, abt the issue where the new AU head quarter should be..........let me ask u what did he say?...........he mentioned his most hated predecessors and i assure u those predecessors had inherited a lot from Menillik of ADWA without Menillik even Haile silasie could have failed,.........some govt officials really hate the church to death but they say "ETHIOPIA WAS NEVER COLONIZED"...............it is really a huge shame for them.............even when the Millennium was celebrated meles was mentioning abt 3000yr history.......ha ha , ur dead visionary oops!! let me tell u what u hate....THIS IS ALL ABT EOTC, UNLESS U EVICERATE UR EYES THE HISTORY IS VISIBLE EVERY WHERE, even how u greet, sit, talk,/not like this hu hu/ ......so lemanignawin gunchihin batalefa..............EOTC WILL ALWAYS BE SHINING, and ur eyes turn red and..........
Deleteour country became poorer and poorer since your (your shiferaw teklemariam's) religion start conquering our country. we became dependent on foreign aid in the last couple of decades (mostly sponsored protestant ngo's for their own agenda of spreading their religion). so please leave eotc alone. this church her did her part in the development of this country and will keep doing.
DeleteHow could a foolish man won... by saying no /mogn min belo yashenfal ... embie belo/
DeleteFirst come of racism. Then learn what you mean by equality. Can violeting the rights of people bring about equality? Don't rash to give comments out of your ignorance which might have come from ethnic stereotyping. You are not even capable of distinguishing among different entities like organizations, people, leaders, politician, individuals etc... You are giving irrational, uncivilized and undemocratic comments out of your own reference criteria. Don't forget that you are talking about the group right of nearly 50% of Ethiopians as this church has the highest population of followers.If all these people are as arrogant as you mentioned, they can change anything in this nation. There is no thruth in what you are talking. Once again, you stop trying to fool the puplic by mixing ethincism, racism, and poor politics with religion. The church is international. It has no unique connection to any ethnic group on earth. Sooner or later, God shall pay everyone according to his/her deeds. Thanks to him.
Deleteእስኪ ደግሞ ሰፋ አድርገን እንመልከተው። ለመሆኑ በየትኛው ቀደምት ሐገር ነው ኃይማኖት የገዥዎች መሣሪያ ሆኖ ያላገለገለው? ይኸው ዛሬስ በእስላም ሐገሮች መንግሥትና ኃይማኖት መች ተለያዩ? የግብጽ ክርስቲያኖች ዕለት ዕለት ለሚደርስባቸው ጭቆና ተጠያቂ የሚያደርጉት የእስልምና ኃይማኖትን ነው? አይደለም፤ በእስልምና ስም መከራ የሚያደርሱባቸውን ፖለቲከኞች እንጂ። እነሆ በሐገር ጉዳይ ላይ ግን ክርስቲያኖቹም ሆኑ ሙስሊሞች አንድ ሆነው ታህሪር አደባባይ ላይ አይተናቸዋል። እኔና አንተስ እስከመቼ ነው ያለፈ ስህተትን ለመድገም የምንታገለው?
DeleteNegeru "ayit lemotua yedimet afincha tashetalech'' endemibalewu teret newu. yemainekawun hulu sinekaku kemichotachewu wodemotachewu endayihedu yasferal."haimanot bemengist mengist behaimanot talka ayigebam" yemilewun min adirgewut newu e ndihi bemayawukut guday yemigebut. Min albat adis lemimetu emnetoch kalhone le Ethiopia Orthodox church lisera ayichilim. Lemangnawum gizewu siders enayalen. Zelalem yeminor mengist yelem. Hizib gin yinoral. Enam mengist liwodik sil yeminekakawu yibezal. Edime yistilin.
ReplyDeleteD/N misganaye betam yelake new dirom ecko Ethiopian be Hyemanotachin ena hagerachin liwerwat ena laferarswat sinesu Meskelwan teshekima yemitinesa ye Ethiopian Orthodox betekirstian nech silezih D/N yabbatochachin tsolot kante gar yehun men berta miknyatum betam tilk fetana new yemetabin Egziabhier Amlak kehulachin gar yehun amen.
ReplyDeleteክርስቶስ : ተንሥአ : እሙታን ፥ ...
ReplyDeleteDn.Daniel,
"የሃይማኖት ተቋማትን ለመመዝገብ የወጣ ረቂቅ መመሪያ " bemilew ejig asinewari "memeriya " ena ewinet lemenager,hon tebilo Ye " Ethiopia Betechrstianin Lematifat " balefut 10t ametat sikahedu yeneberutin bizu tsere - Nefis dirgitochina enqisiqasewoch, matsigna ena maserya, be addis mi'eraf mejemerya ena "shiba madregya" , "Yebetechrstianin hagerawi hiliwina " atfi mehonun ... le-ante meniger le qebariw maridat new . Enam bezih guday betechale meten sefa yale dasesa ena tinat,ke minim belay le balebetu - lemi'menu bemirredaw meliku bemadires bekul sefi sira lissera endemigebam endihu gilts new . Enam Dn ፥ ende menesha keserahew belay,besifat endithedibet eteyiqalehu ; Yebetechrstianin Lijoch , demo bezih bekul liwesidu yasefesefu "wishoch" ena gena ke jimiru " neutralizing the church " bemalet lezemenat Ye betechrstianin hiliwina sigedader ena be andim be lelam liyatefam ke mokerew ena ke mimokirew ye mengsit hail gar be'winet Be-Nefis guday ye-minigedaderibet be-hiliwinachin yemeta tiliq tiyaqe - fetena new ; ende ene hasab ena metenegna ewiqet , kezih gon le gon "ye federal gudayowch minister" ende minister mesriya bet,ena ministru erasachew (D/r Shiferaw Teklemaryam), be sirachew silalut sewoch ena silemesriya betu " mininet ena maninet " bitaweq ... ; ende " ministir mesrya bet" sayihon ,lela alama endalachew ???( le abinet "be-akirarinet guday" yazegajewin document,lelam lelam mayet yichalal .... ). Hulum Tsere Betechrstian hail maninetu ena alamaw ... metaweq alebet - ke Nefis guday belay minim yelebinimina . Abatochachininim Egziabher Yirdachew ; Yatsinachew ; Egnanim Betselot Yatsinan ; Atsirare Betechrstianin Yastagsilin ( yimelisilin ); amen.
መልካም:በዓል ።
Dear all, my concern really is not the registration but the motive behind. Min endinihone new eyetefelege yalew. But it is better to pray to win if this is from evil thought. Sewoch silalu silalalu yemimeta neger yelem. Limeslen yichilal. The issue is not as such some thing we should talk on public. My other concern is religion has become in fact business that faith. Be it orthodox or others. In such cases, it might be as wrath from God. Dn. Daniel, I would like to know you view on the current status of religions in general and Ethiopian orthodox church in particular. Whether they are registered institutes or worship centers who cares. Core elements of religion might already be violated by those who mention themselves leader of religion. Most are deviant from true worship (Amlikot). Instead they are using religion and so called followers as market. Specially in Addis and some big cities, I fear. Genzeb endet endmign engi man selesewoch dehininet bewunet techeneqe. Bahilina wegin eydebelalku sewochin haymanote bemimesil sibket yemiyadenkuru enji dehinet yemignibetin, bego hilina yemifeteribetin man tenagere. Thence, God may forget us and others may have right to maneuver religions.
ReplyDeleteDear discussants,
ReplyDeleteSome of you are completely hatred to others. You are using all your opportunities to convey most venom message here. Please why you do that. Let the Ethiopian orthodox did nothing! but at least you need to have moral values to accept it and its followers. Let what you call 'Weyane' or 'protestant' designed that or this. Take time to think whether you views are existed negative emotion or evidence based. Some times people may feel right but do wrong. their mission might not be to harm any one but simply the find an idea correct. If wrong argue logically. Some of are in the other extreme just as if you were the only one to protect the Ethiopian orthodox. I hardly find solution from such people too. Most I feel pain about are those who are raising Ethnic (racist) views. First be human then citizen that is to much! If you continue to find your self ethnic sorry that you are falling down. You still go to village that only your own family then only you(most egocentric).
Generally, the issue is normally about the whole religions in Ethiopia not only Orthodox. I feel more genuine if you comment on the general issue first which among those might really have advantages which are not. Endemimeslegn yihe yehulum hamanot teketay asteyayet lisetibet yemichil medrek new. I would however like comments to be neutral (they should not at all tell who we are) based on knowledge and logic.
Thank you
mengist atibko liasbibet yasfeligal
ReplyDeleteዳንኤል ስለ መመሪያዉ ያለዉን ሀሳብ አስቀመጠ፡፡ አብዛኛዉ ሰዉ በሀሳቡ ከመስማማትም አልፎ ይብሰከሰካል፡፡ አንዳንድ የሀሳቡ ተቃዋሚዎች ተቃዉሟቸዉን የሚገልጹበት መንገድ ግን ያስገርማል፡፡ ስለ ስልጣኔ ይናገራሉ፤ አነጋገራቸዉ ግን ስልጣኔ የተለየዉ ነዉ፡፡ ስለ ዲሞክራሲና ስለ እኩልነት ያወራሉ፤ የንግግራቸዉ ይዘት ግን ፍጹም ኢዲሞክራሲያዊ እና ጥላቻ ያዘለ፣ በስድብ የተመላ፣ የመበቀል ስሜት የሚንጸባረቅበት ነዉ፡፡ ለምሳሌ “ትመዘገባለህ ትመዘገባለህ” የሚሉት አይነት እብሪተኝነት ይሰተዋልበታል፡፡ መከባበር የማይታይበት ነዉ፡፡ ልዩነትን ለመቀበል ዝግጁ ያልሆኑ ሰዎች እንደሚናገሩት መመራመር የሚጠይቅ አይደለም፡፡ ሀሳብን በሀሳብ መደገፍም ሆነ መቃወም ሲቻል ስድብን ምን አመጣዉ? የመመሪያዉን ጎጂነት በርካታ ሰዎች ለመተንተን ሞክረዋል፡፡ ነገር ግን ስለመመሪያዉ ጠንካራ ጎኖች ወይም ደግሞ ስለተነሱት የመከራከሪያ ሀሳቦች መልስ የሰጠ የመመሪያዉ ደጋፊ አላየሁም፡፡ ስለዚህ የመመሪያዉን ደጋፊዎች የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመጠየቅ ወደድኩ፣
ReplyDelete• የመመሪያዉ ጠቀሜታዎች በዝርዝር ምን ምን ናቸዉ? በተለይ ሽብርተኝነትን ከመከላከል አንጻር ቤተክርስቲያንን እንደ አዲስ መመዝገብ የሚኖረዉ ፋይዳ ምንድን ነዉ? ሳይመዘግቡ ሽብርተኝነትን መከላከል አይቻልም?
• መመሪያዉ የሀይማኖት ነጻነትን ስላለመጻረሩ ከላይ በዳንኤልና በአስተያየት ሰጪዎች ከተነሱት ሀሳቦች ትይዩ ሊሰጡ የሚችሉ ሀሳቦች አሉአችሁ?
• ብዙዎቻችሁ የመመዝገብን ግዴታ ብቻ አጽንኦት ሰጥታችኋል፤ አስገድዶ መመዝገብ ዲሞክራሲያዊ አካሄድ ሊባል ይችላል?
• መመሪያዉ “በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ መንፈስ” ያልወጣ ስለመሆኑ ልታብራሩልን ትችላላችሁ?
WONDERFUL!
Deleteበመጀመሪያ ደረጃ የተባለዉ ነገር እዉነት ከሆነ ህጉ ማንንም በተለየ ሁኔታ አይጠቅምም ወይም አይጎዳም፡፡የሁለት ሺ ዘመን ታሪክ ምናምን እዚህ አይሰራም፡፡ መንግስት የሚያወጣዉን ህግ እየጣስክ ሐይማኖተኛ ነኝ ልትል አትችልም፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ግብር ክፈል ሲባል ከአሳ ሆድ ዉስጥ ገንዘብ አዉጥቶ እንዲከፈል ያደረገዉ ለምን ይመስልሀል? የምድር ነገስታት ለሚያወጧቸዉ ህግጋት መታዘዝ እንደሚገባን ሊያስተምረን ነዉ፡፡ በመሰለኝ ከማዉራት የበለጠ ነገሮችን አትኩሮት ሰጥተን እንመርምር፡፡ በግልብ እዉቀት የምንዘባርቀዉ ሁሉ ወንዝ አያሻግርም፡፡ ህጉ የኦርቶዶክስ ቤ/ክንን ለይቶ የሚያይበት አግባብ ሊኖር አይችልም፡፡ የኦርቶዶክስ አማኝ ስለሆንኩ ምንም ልባል አይገባኝም ልትል ግን አትችልም፡፡ ልክ እንዳንተ ሁሉም ሰዉ ለሚከተለዉ ሐይማኖት ፍቅርና ክብር አለዉ፡፡ ዲሞክራሲ ማለት በነጻነት እና በቁጥጥር መካከል ያለ ሚዛናዊ ቦታ ነዉ፡፡ ነጻ ሲያደርጓችሁ እየሰራችሁት ያለዉ ተግባር ነዉ ለዚህ ቁጥጥር መነሻ የሚሆነዉ……….. ስለዚህ ብዙ ከማለታችን በፊት ብዙ ማሰብ መልካም ነዉ፡፡
ReplyDeleteእውነት ብለሃል ጸሃፊው:: ለሰዎች እኩል መብት እንታገላለን እያሉ ነገር ግር እነሱ ከህግ በላይ ሆነው የሌላውን ሃይማኖት አፍነው ለመጓዝ የሚፈልጉ ሰዎችን ሳይ እንዚህ ሰዎች ስልጣን ቢሰጣቸው ኖሮ ሌላውን ሃይማኖት ሁሉ ዘግተው ኦርቶዶክስን ብቻ ለማስቀረት ይመኙ ኖርዋል? ብየ እገረማለሁ::ይህ የሚያሳየው ድንቁርናን ነው::
Deletekelay yegeletskew ye orthodoxawyan tebay min yahil ergitegna neh?
Deleteየዲያቆን ዳንኤል ሃሳብ ላይ የተምታታ ነገር ታዘብኩኝ ሲጀምር መመሪያው ረቂቅ መመሪያ እንደሆነና ለግምገማ ወደየ ሃይማኖት ተቋማቱ እንደተላከ ከተናገረ በሃላ ሲያብራራው ግን የተወሰነ ውሳኔ የማስመሰል መንፈስ አለበት። የሃይማኖት ድርጅቶችን መመዝገብ አለባቸው ወይም የለባቸውም የሚለውን መሰረታዊ ሃሳብ የተቃወመውም አይመስልም። ኦርቶዶክስን በተመለከት ግን መመሪያው ከ ነባራዊ ሁናቴ አንጻር ያለውን ክፍተት ነው ሊያሳይ የሞከረው። ግን ደግሞ መፍትሄውን አላሳየም። ወንድም ዓለም እግዜአብሄር ያግዝህና በመሪያው ላይ ያለውን ክፍተት ብቻ ሳይሆን አስፈላጊነቱንም ብትጽፍ መመሪያውን ለሚያዘጋጁ ሰዎችም ለሚገመግሙትም የቤተክህነት ሰዎች ባገዝክ እኛንም ከመደናገር ባዳንከን አሁን ግን "ለማውቅ ያህል ቤተክርስቲያን ትመዝገብ ተባለች እኔ ግን ቅርብሎኛል ይመስላል አጻጻፍሕ"
ReplyDeleteBe positive....
Deleteይድረስ ከላይ “ኮመንት” ለሰጠሽው “ጀለሴ” . . .
Delete“ለግምገማ ወደ የ ሃይማኖት ተቋማቱ እንደተላከ ከተናገረ በዏላ ሲያብራራው ግን የተወሰነ ውሳኔ የማስመሰል መንፈስ አለበት” ላልከው :- አይ ግምገማ እቴ! እስቲ እንዳው በፈጣሪ የትኛው የሐገሪቱ ህግ ነው ከረቀቀ በዏላ በህዝብ አልያም በሌላ ሶስተኛ ወገን ውይይት ሳይጸድቅ የቀረው? ብዬ እጠይቅሃለው!
“ኦርቶዶክስን በተመለከት ግን መመሪያው ከ ነባራዊ ሁናቴ አንጻር ያለውን ክፍተት ነው ሊያሳይ የሞከረው። ግን ደግሞ መፍትሄውን አላሳየም፤” ላልከው ደግሞ:-
ታዲያ እኮ መፍሄው ነባራዊው አሰራር ነው መንግስት በምዝገባ ሰበብ ነባራዊውን ሁኔታ አያበላሽ ጣልቃም አይግባ ነው ያለው!
“ለማውቅ ያህል ቤተክርስቲያን ትመዝገብ ተባለች እኔ ግን ቅርብሎኛል ይመስላል አጻጻፍሕ” . . . ብለህ የጹሁፉን ሃሳብ ለመሸወድ የሞከርክበትን አንቀጽ ደግሞ የምን ቅር ይለኛል ብቻ:-
1.መመሪያው የቤተ ክርስቲያኒቱን ልዩ ሁኔታ ከግምት ያላስገባ በመሆኑ
2.መመሪያው የጋኑን በምንቸት ለመክተት የሚሞክር በመሆኑ
3.መመሪያው በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ መንፈስ የወጣ የሚመስል በመሆኑ . . . በንዑስ ርዕስነት ባስቀመጣቸው ወሳኝና በቂ ማብራሪያዎች የአዋጁን (የረቂቁን)አላስፈላጊነት ይልቁንም ከሚያውቃት ቅድስት ቤተክርስትያን አሰራር ሲያልፍም ህልውና ጋር ፈጽሞ የማይጣጣም መሆኑን በበቂ መጠን አስቀምጧል ብዬ እነግርሃለው!!
በጹሁፉ ለመደናገር ብዙ ብለፋም ምኑ እንዳደናገረህ ሊገባኝ አልቻለም . . . የቱ ጋር ነው ድንግሩ ጃል? ኧረ ከልብ እናንብብ እንጂ እንዴ . . .
egiziaber serawen yeserale be sew lay temrkuzw sesytan sera new kenfu yeseber gen melawu ye orthodox memen kebede yale geza kefitachen metowale be tsoltem befikrem 1 enhun egiziaber yerdane Amen.
ReplyDeleteDEAR DANI
ReplyDeleteI AM REALLY SORRY ABOUT THE CURRENT SITUATION OF OUR NATION. WHAT IS WRONG WITH US MAKING THIS ALL MESS ? YOU KNOW I WAS READING A BOOK BY PROFESSOR MESFIN AND IT WAS CLEARLY STATED THERE WHERE OUR PROBLEM IS ... AND IT REMINDS ME THE 97 EC ELECTION AND THE TACTICS THAT WERE USED TO DESTROY STRONG POETICAL PARTIES ....WHICH IS, THEY NEED TO START TO REGISTER PARTIES AGAIN AND SOMEONE/AYELE CHAMISO CAME TO CLAIM THE NAME OF "KINIJI" HAHAHA ISN'T IT FUNNY ...? IMAGINE "TEHADISOS" WILL COME AND CLAIM WE ARE THE REAL "TEWAHIDOS" SO WE DESERVE THAT NAME.....BETTER TO DIE THAN SEEING THIS!!
ሁሉም ነገር ለበጎ ነው ፈጣሪያችን አለልን አያሳፍረንም!
ReplyDeleteሁሉም ነገር ለበጎ ነው ፈጣሪያችን አለልን አያሳፍረንም!
Deleteይህ ጎንበስ ጎንበስ ዕቃ ለማንሳት አይመስላችሁም? አያድርግባቸውና መመሪያውን ያወጡት አካላት የመመዝገቢያ፣ ፈቃድ ማውጫ፣ ፈቃድ ማሳደሻ፣ በወቅቱ ላልታደሰ የቅጣት ገቢ መሰብሰበቢያ ስልት ለመዘርጋት፣ ትንሽ ቆይቶ ደግሞ የየአድባራቱን የየዕለት ገቢ የመሚመዘግብ መሳሪያ ተክሎ ዜድ ሪፖርት ለማሰባሰብ የሚያስችል ማሻሻያ ደንብ ለማውጣት፣ ቀጥሎም በየገቢው ቫት ለመጣል፣ ከዚያ ከፍ ሲል ደግሞ ማንኛውንም እንቅስቃሴ ለማፈንና ነጣጥሎና በትኖ ለመምታት ያሰቡ ይመስልባቸዋል፡፡
ReplyDeleteእግዜር ይስጥልኝ ዳኒም አንተ ወንድሜም.ይህነን የምዕራባዊያንን አስተሳሰብ በእኛ ሀገር ለማስረፅ መታገል እብደት ይመስለኛል፡፡ዋ አለ የአዲስ አበባ ሕዝብ
Deleteስልጣኔ መች ይሁን የሚገባን???
ReplyDeleteይሕ መሰልጠን ሳይሆን መሰይጠን ነዉ መንግስት ግን ከእምነታችን ምንድነው ያሚፈልገዉ ያልገባኝ ሲለዉ ገዳማቱን የልማት ቦታ በማለት ለ ኢትዮጲያዊያን ለመኖራችን ትርጉም የሆኑ ዳዋ ጥሰዉ ዲንጋይ ተንተርሰዉ የሚኖሩ አባቶችን በገዳም አላስቀምጥ እያለ ፍዳቸዉን እያበላቸዉ መሆኑ ግልጥ ሆኖ ሳለ ብሎም በከተማዉ ዉስጥ የልማት ቦታ በማለት ቤተክርስቲያንን የሚያፍርስ ዋ ተጠንቀቅ የመዉደቂያ ጊዜክን በራስክ እጅ አታፋጥን ከቤተክርስቲያናችን ላይ እጅክን ብታነሳ ይሻልካል ኢትዮጲያ ማለት የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ እምነት አንድ መሆናቸዉ እናም እንደማይነጣጠሉ የገባክ አይመስለኝም ታሪክን አንደገና ወደኃላ ተመልሰክ ብትመልከት መልካም ይመስለኛል መካሪ ካጣክም እንደነ ዳኒ አይነቶች ሞልተዋል ጠይቅ እንድቶን ሊቅ አይደል ያተባለዉ የእምነት መሰርት የሆነችዉ የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ እምናታችን በኢትዮጵያ ውስጥ ተመሥርታ ሀገሪቱንም መሥርታለች፡፡ ትላንት ወፍ ሐምጠቶ ከዘራው እምነት ጋር አትመደብምም አትቆጠርም ዳኒ እንዳለዉ አሁን ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የትኛውን ደንብ ነው የምናቀርበው፧ ዲድስቅልያ፣ ሲኖዶስ፣ ግጽው፣ አብጥሊስ፣ ፍትሐ ነገሥት፣ ሕገ መነኮሳት፣ ሥርዓተ ሕግ ወቀኖና፣ የኒቂያ ቀኖና፣ የቁስጥንጥንያ ቀኖና፣ የኤፌሶን ቀኖና፣ የሎዶቅያ ቀኖና፣ የቅርጣግና፣ ስንቱን፧ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱስ የትኞቹን ሊቃውንት ሰብስቦ ነው ይህንን ሁሉ ሕግ አጥንቶ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ይጋጫል ወይስ አይጋጭም ብሎ አስተያየት የሚሰጠው፡፡
በሌላም በኩል የመሥራቾች ቃለ ጉባኤ መቅረብ አለበት ይላል፡፡ እኛ የነማንን ቃለ ጉባኤ ነው የምናቀርበው፧ የሐዋርያትን ነው ወይስ የሠለስቱ ምዕትን፧ የኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ነው ወይስ የአብርሃ አጽብሐን፣ የተሰዓቱ ቅዱሳንን ነው ወይስ የአቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃንን፧
የ፫ሺህ ዓመታት ታሪክ ያላትን የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ትላንት ከተወለዱት ጋር ማሰብ ሥልጣኔ ነው ብለው ይሆን። የኢትዮጵያ ታሪክ ማለት እኮ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ማለት ነው። ሊደፍነው አይችልም የትናንቱ ሚኒስተር፣<< በዮዲትና በግራኝ፣ በጣልያንና በደርቡሽ የመከራ ዘመን ያልተቋረጠው፣ እግዜር የለም ባለው የደርግ ዘመን እንኳን ያልቆመ ውዳሴና ቅዳሴ፣ ሰዓታትና ማኅሌት፣ ፍትሐትና፣ ክርስትና በአንድ ሰርተፊኬት እጥረት ይታገዳል ማለት ነው፧ ታድያ ይሀ የእምነት ነጻነት ነው ተብሎ ሊነገርለት ይችላል፧ >>
ዳኒ በርታልን ድንግል ታበርታክ እዉነት ነዉ በሐገርዉስጥ ሆኖ እንደዚሕ አይነቱን ጽሁፍ መጻፍ በጣም ያሰፈራል በቻ አምላክ ይጠብቅክ በክፉ የሚያዩክን አይነላቦናቸዉን ወደበጎ ይለዉጥልክ........
DEAR DN DANIEL AND THE SONS AND THE DAUGHTERS OF OUR MOTHER EOTC
ReplyDeleteOUR ALMIGHTY GOD EVEN THOUGH WE R SINFUL, GOD IS MERCIFUL AND WILL NOT LET US DOWN. SO LET US HAVE FAITH AND THE COMMITMENT TO WORK HAND IN HAND NOT ONLY SOLVE THE LATEST ISSUE BUT MUCH MORE THE CHURCH IS FACING. WE NEED TO BE STRONGER THAN WRITING STATEMENTS. LOOK DN DANIEL HE IS TRYING HIS LEVEL BEST, MAY GOD BLESS HIM; SO LETS QUESTION OURSELVES..... WHAT IS MY DUTY?
BZW OUR FATHERS AND MOTHERS R PRAYING DAY AND NIGHT, THEY NEED US TO BE STRONG AND READY TO ALL WHAT OUR RELIGION REQUIRES US TO OBEY....AND WE MUST BE CONFIDENT ENOUGH DEVIL HAS NO SPACE TO OPERATE MORE THAN THE TALK...... WE R VERY CLOSE TO THE END OF ALL THESE EVIL DOERS TO BE SWEPT AWAY AND GIVE WAY TO "THE SAINT". SHALL I ADD MORE???? ANYWAY BE CONFIDENT & STRONG SPIRITUALLY DEAREST BROTHERS AND SISTERS........
Please don't write in all capital letters.
DeletePeople many not read it as it was confirmed in research. Thanks
Hi Dn,Daniel God bless U forever!!!!!!!!!!!,
ReplyDeleteI think the protestant peoples in Ethiopia have been wishing to destroy EOTC. Now they get the opportunity starting from the PM to do what ever they think i.e.they didn't understand they are trying to disturb the most well desciplined society of the country. i.e. they are trying to ruin the countries very valuable ancient assets.First of all any rule written today doesn't work for past activities But the EPRDF protestants are trying to endorse a new rule that govern the past 2000 years activity. It is really sheme to have such kind of ignorant protestant/Kadrie/ in Ethiopia, as far as my knowledge a new rule should not affect the past activities and if any new religion established ,it should fulfill the new rule that is all.Anyhow let us stand to protect our beloved EOTC from such exteremist EPRDF protestants together with the ultimate God!!!!!!!!!!!!
Niku, Let's share this issue for all. Leteshale yemefthe ermja merejaw medaresu titru new.
ReplyDeleteEgziabher kegna gar yihun.
ወዳጆቼ ይህ ጉዳይ እኮ እንደኔ አይነት ያለን ተራ ሰዎች ሃሳብ ልንሰጥበት ቀርቶ ስንሰማው ራሱ ለመረዳት የሚከብደን ወሳኝ እና ቁልፍ አጀንዳ ነው፡፡ በዚህም አጋጣሚ ዲ/ዳንኤልን ለወሰደው ፈጣን ምላሽ በሃያሉ እግዚአብሔር ስም ላመሰግነው እወዳለሁ
ReplyDeleteበአሁኑ ጊዜም ቤተክርስትያናችን እየገጠሙዋት ካሉት ችግሮች ሁሉ ይህ የአሁኑን የሚያክል ክብረነክ የሆነ የቤተክርስትያንዋን ሉአላዊነት እና ክብር የሚነካ ተግባር የለም የሚል እምነት አለኝ፡፡
በመሆኑም እኛ ክርስትያኖች ተግተን ልንጸልይ ይገባል እላለሁ ለሁሉም ግን መድሀኒአለም መልካሙን ጊዜ ያምጣልን አሜን፡፡
Daniel I am confused. I couldn't get either ur point or the Government ones. For the first time I feel laziness.
ReplyDeleteReminder!!!!! The late prime minister once said "There is an extremist cell within Mahibere Kidusan" while talking about extremism in Eth. The problem with this government is the double standard it always try to apply. How in the world can we apply the same rule for bigger than life EOTC with those that are mushrooming (like a kiosk) so called "churches". Whether we like it or not even the other big religion Islam came 500 years later than EOTC. Hawariyat hoy Nuna Sibsiba adirgachihu kale guba'e teferaremuna lemengist gebi adirigu!!!! Wey yichi ager!!!!!
ReplyDeleteበመናፍቅ ከመመራት እግዚአብሔር ያድነን!!!!!!!!!
ReplyDeleteበስንቱ እንቃጠል ባካችሁ.....
ReplyDeleteዪህ ጉዳይ በታም ኣሳሳቢ እና ኣንገብጋቢ ነገር ነው።መመሪያው ያስፈለገው ብዙ የሃይማኖት ተብየ ቅርንጫፎች እየተገነጠሉ የየራሳቸውን ድርጅት እየመሰረቱ ሲለሆነ ነው፤ስለዚህ በመመሪያው መሰረት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክሪስቲያን ያላትን ሃብት በሙሉ ማለትም( ንዋየ ቅዱሳቶቿን<ሂንጻ በተክሪስትያኗን<ለገቢ ምንጭ የሚያገለግሉ ፎቆቿን<ያላትን ጥሬ ገንዘብ<ገዳማቶቿን እና የመሳሰሉትን በሙሉ እንድታካፍል የታለመ ሴራ ነው።ስለዚህ ወገኖቼ አባካቹ ተተንቁ።
ReplyDelete‘ጉድ ሳይሰማ መስከረም አጠባ’ ለመሆኑ የተባለው ተቋም ኢትዮጵያዊ ነዉ? ወይስ ከጀርመን ነው የመጣው? ጊዜህንም ጊዜያችንንም አታጥፋ በሉት።
ReplyDeleteSG Dallas TX
እግዚአብሔር የአርቆ አስተዋይ ህሊና ይስጠን !! እባካችሁን የጥንቷ ሐይማኖተታችን የራሷ የሆነ ቀኖና እና ዶግማ የላት ናት ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ አትድረሱባት!!! የሐገር ስልጣኔ ያለውን በክብር ጠብቆ ለሚመጣው ትውልደ ማስረከብ ነው እንጂ በሚሰሩ አዳዲስ የንዋይ ማግኛ ዘዴዎች መፍጠር አይደለም።
ReplyDeleteእግዚአብሔር ሐይማኖታችንን ይጠብቅልን እኛንም ያፅናን ።
በዚህች መሐል አክራሪ ሙሲልሞች ኦርቶዶክስን አስተባብራችሁ ለመነሳትና በኋልደግሞ ዓላማችሁን ለመፈጸም ነው::አዬዬ ቀልድህን ተው ለመሆኑ እሳትና ጭድ መቼ ነው አብረው የኖሩት?እስቲ ይሞከር::ለማንኛውም በሰላም ያሳመነ ይመኑለትና ይከተሉት ብለህ ካመንክ ደግ ነው አለበዚያ ሰይፍህን እየመዘዝክ ለማሳመን መሞከርየሚለውን ከቁራን ላይ ይፋቅና እናንተም በሰላም ትኖራላችሁ ይሄ የሰላም ዘመን ነው::ጌታችን እኮ ለዚህ ነው ሰይፍ አውጥቶ ጴጥሮስ ጆሮውን ሲለው ያለው አዲሱ ኪዳን ይሄ ነው!የሰላም ነው እና
ReplyDeleteተ ጋር አልደሰም እንዴ ?Antiahbash HabeshaApril 30, 2013 at 3:36 PM ለዚህ ወዳጄ መልስ ነው!
OMG! Egzeo meharene............
ReplyDeleteመመሪያው በአዲሱ ዘመን ንቅናቄ ፕሮቴስታንቶች መንፈስ የተዘጋጀ ነው የሚያስብለው ሌላው ነገር የተጠቀመባቸው ቃላት ናቸው፡፡ ሚኒስትሪና ፌሎውሺፕ፣ ቅርንጫፍ፣ የሚሉትን ቃላት ሲጠቀም፣ አጥቢያ፣ ሀገረ ስብከትና ገዳም የሚሉትን ቃላት ግን ለመጠቀም አልፈለገም፡፡
ReplyDeleteበአጠቃላይ መመሪያው እጅግ ከባድን፣ ታላቁንና ውስብስቡን የሀገሪቱን የሃይማኖት ጉይ አቅልሎ የተመለከተ፣ ከልኩ በላይ የሰፋውን ነገር፣ ከልኩ በታች ያጠበበ፣ የሀገሪቱን ነባር ባህልና ጠባይ ከግምት ያላስገባ፣ ኢትዮጵያን ዛሬ የተመሠረተች አድርጎ የሚቆጥር፣ ከሚያመጣው መፍትሔም የሚፈጥረው ችግር የሚበዛ ነው፡፡ መጀመርያውኑ ከዚህ የሚያንሡ ጉዳዮች በተወካዮች ምክር ቤት እየታዩ የ75 ሚሊዮንን የሃይማኖት ጉዳይ በአንድ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤት መመሪያ ለመደንገግ መሞከር ስሕተት ነው፡፡ በሁለተኛ ደረጃም ሕጉ ነባሮቹን ከአዲስ ተመሥራቾች ያልለየ ነው፡፡
https://docs.google.com/viewer?a=v&pid=gmail&attid=0.1&thid=13e6681e22c4be38&mt=application/pdf&url=https://mail.google.com/mail/?ui%3D2%26ik%3D00f7dc8be0%26view%3Datt%26th%3D13e6681e22c4be38%26attid%3D0.1%26disp%3Dsafe%26realattid%3Df_hg89q2te0%26zw&sig=AHIEtbSKw4RvH6UZdanjdpOa-ZFRqWGDbA
Dn. Daniel tanks a lot
ReplyDeletewhen i hear such information i add more my love to my EOTC. my work now is distributing this information to all son of Ethiopian Orthodox Tewahido Church and standing with unity.
Egziabher libona lehulachin yisten.
ዲያቆን ዳንኤል
ReplyDeleteጠፋህብን በሠላም ነው?
Oh, Dn Daniel I want to thank you!
ReplyDeleteNothing new. But it is always miraculous to me why the suffering of the church is persistent today. Officials/gov't institutions do not want to see the church in a constructive way. When new issue raises, the benefits of the church is not taken into consideration.
Whatever the hardship is, the struggle continues as the willing of God.
May God bless Ethiopia!
Oh, Dn Daniel I want to thank you!
ReplyDeleteNothing new. But it is always miraculous to me why the suffering of the church becomes persistent today. Gov't officials/institutions do not want to see the church in a constructive way. when new issue raises, the role of the church has not been taken in to consideration. Of course the reason is not hidden.
Whatever the hardship is, the struggle will continue as the willing of God.
May God bless Ethiopia!
Kale Gubae eko besewoch simiminet yetemeseret sihon new,EOTC be EGZIABHERE(BECHRISTOS) fekad yetemeseretech betechrstian nat min aynet kelid new.Kale gubaewu bechristos eji New!
ReplyDeleteየኢህአዴግ መንግስት የምዕራባውያንን ሀሳብ ለማስፈጸም ሲሮጥ፤ የራሱን መቀበሪያ ጉድጉአድ እቆፈረ ስለመሆኑ ከበቂ በላይ መረጃ አውጥቶአል፡፡ ታሪክ የሌለው ለታሪክ እንደማይጨነቅም ልብ ያስብላል፡፡ እኔን የገረመኝ ግን ኢትዮጵያ ለሀገሩ የሚቆረቆር አንድ መሪ ማፍራት አለመቻሉዋ ነዉ! ሆዳም ብቻ!!!!!!!
ReplyDeleteትክክል ብለሃል ዲ.ዳንኤል፡፡ እነደኔም አመለካከት ቤተክርስቲያንን የሚጋፋ ደንብ ነው፡፡እስኪ ለቤተክርስቲያን ዉለታና አስተዋጽኦ ይህ ነው ወይ የሚከፈለው ያሳዝናል፡፡ አሁን መንግስት ለገጽታ ግንባታ የሚጠቀምባት ቤተክርስቲያናችንን አይደለም? ቱሪስቶች ባህር አቋርጠው ምን ሊያዩ ይመጣሉ መስጊድን አይደለም አዳራሽን አይደለም፡፡ ፈረንጆቹ የሚመጡት እኮ የመስቀል ደመራችን ለማየት፣ በጥምቀት በዓላችን ለመደሰት በገዳማቶቻችንና በአብያተ ክርስቲያኖቻችን መንፈሳቸውን ለማደስ ነው እንጅ፡፡ በዚህ ነው መንግስት “የገጽታ ግንባታ” የሚያካሂደው ፡፡ ታዲያ ይህ እንዴት ይዘነጋል፡፡ ያስተሐዝን ለዘነጸሮ፡፡ የሚያስደስተኝ ደግሞ ሁላቸውም ዝናራቸው እስኪፈታ ቀስታቸውን ይወድራሉ ቤተክርስተያን ግን ወይ ንቅንቅ ፡፡ ከላይ የሰማይ መስኮቶች ተከፍተው ዝናብን አወረዱ፤ ከስር የምድር ምነጮች ፈንደተው ፈሰሱ የኖኅ መርከብ ግን ማዕበሉን አሸነፈችው፡፡ በእውኑ የኖኅ መርከብ ቤተክርስቲያን መሆኗን አታውቁምን አንዲት እምነት፣ አንዲት ጥምቀት፣ አንድ ጌታ፡፡ አሁን እኔ ባለሁበት ደብር እና በመንግስት በኩል ጎብኝዎችን በተመለከተ ሁኔታ እሰጣ ገባ አለ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የደብሩ አካላት ቤተክርሰቲያናችንን ለገንዘብ ብለን የእምነታችንን ስርዓት ለማይጠብቅ አሳልፈን በመስጠት አናራክስም በማለት ሲሆን መንግስት ደግሞ ቱሪስቶች መምጣታቸውና መጎብኘታቸው ለከተማችን እደገት አስፈላጊ በመሁኑ ጎብኝዎች የመጎብኘት መብት አላቸው ማለቱ ነው፡፡ታዲያ ይህ አያስገርምም ?
ReplyDelete