እኔ የምለው የገና በዓል ወደ ሰኔ እና ሐምሌ መጣ እንዴ? መቼም በዚህ በዘመናችን በተከሰተው የአየር ንብረት መዛባት ምክንያት ያልተዛባ የለምኮ፡፡ ይኼው የገና በዓለ በሀገራችን በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ እድሜ ለመብራት ኃይል፤ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ መብራቱን ቦግ እልም ብልጭ ድርግም ያደርግልን ጀምሯልኮ፡፡
እንዴው ሁል ጊዜ በጃፓን እና በቻይና፣ በኒውዮርክ እና በፓሪስ የገና መብራቶች ከመቅናት እኛም የራሳችን የመብራት ቦግ እልም ይኑረን እንጂ፡፡ በተለይ ማታ ማታ ወደ ቤታችን ስንገባ የመብራቱን ትርዒት በደንብ ለማየት እንድንችል መብራት ኃይል በደንብ ቦግ እልም ያድርግልን፡፡
መብራት ኃይል ከጀመረ ላይቀር የገና በዓል ወደ ሰኔ እና ሐምሌ መዛወሩን እንዲያውጁ ለእምነት ተቋማት እና ለፓርላማ የውሳኔ ሃሳብ ቢያቀርብስ፡፡
ቂቂቂቂቂቂቂ………... ልማታዊ መንግስታችን ለኬኒያ እና ለጅቡቲ መብራት ሊሸጥ መሆኑንስ ሰምተሀል? የኬኒያ እና የጅቡቲም የገና በዓል መዛወሩ ነው በለኛ!!!!!! ቂቂቂቂቂቂ………………
ReplyDeleteጥሩ ተመልክተሀዋል። አኒማ መኖሪያ ቢታችንን ባር ሊያርጉት ነው ብዪ ነበር። "ከንግዲህ ሳማ(candle) ለልደት ነው ብለውን ነበር ያኒ ለሚሊኒየም..." ድንቂም ልደት....
ReplyDeleteመብራት ኃይል ይህን ልምድ የቀሰመው ከካዛንቺስ አካባቢ ይመስለኛል፡፡ የካዛንቺስን ቡና ቤቶች የዲምላይትና የቦግ እልም ስልት እጅግ ኢነርጂ ቆጣቢ ሆኖ ስላገኘው ያንን እያስፋፋው ነው፡፡ እንዲያውም እነጀርመን ከኑክሊየር ኢነርጂ እናግኝ አናግኝ የሚል ጭቅጭቅ ውስጥ ከሚገቡ ኢነርጂ መቆጠብን ከእኛ ቢማሩ እንዴት መልካም ነበር፡፡ እኛኮ በሁሉ ነገር ምሳሌ፣ አርአያ፣ አብነት፣ ወዘተ. ልንሆን የምንችል ሕዝቦች ነን፡፡ አሜን!
ReplyDeleteእርግጥ ነው በቦግ እልም ስልታችን አጋጣሚ የበርካታ ድሆች ሬድዮዎች፣ ቴሌቪዥኖች፣ ፍሪጆች፣ ኮምፒውተሮች፣ ጨጓራዎች፣ ቆሽቶች፣ወዘተዎች ሊቃጠሉ ይችላሉ፡፡ ግን ያ ኢነርጂ ለመቆጠብ ሲባል የሚፈጠር ነገር ስለሆነ ብዙ ስቃይ ማለት ቢሆንም “ምንም ማለት አይደለም፡፡” ብለን እናልፈዋለን፡፡ “ላለው ይጨመርለታል፤ ከሌለው ግን ያው ያለውን ይወስዱበታል፡፡” የሚለውን አስተምህሮ እኛ የምረዳው እንዲህ ነው፡፡ በቃ! ደግሞ ለደሀ! ያውም ለኢትዮጵያዊ ደሀ!
kkkkkkkkkkkkkkkkk ay dani arif iyita new kkkkkkkk betam new besak yefenedahut
ReplyDeletebekiremt bicha biyakom nebera! Ametun bemulu binakebrs!
ReplyDeleteKederg temaren yilalu men endetemaru algebagnem yane sewu yemibelaw neberew zare gen sewu yemibelaw atual neger gen ekonomy adege yebalal yeconomy edeget melekiyaw alegebagnem!Zarem sedet kemechewem belay yifelegal! Egziabher amlak kaltalew Eprdf manem aynekawem I think yihen selemiyawku endashachew yifenchu egziabher eskiferd.
ReplyDeleteYethiopia amlak egziabher endet endemisera balemawok hailun bemekad betebit lay lehonachehu hulu amlak yezegeye bimeselem feredu kerbual tinish tebeku!
ReplyDeletekikikikikii dani sweety.
ReplyDeleteበዚህ ወቅት የማታው መጥፋት ነገር በደምብ ቢታሰብበት መልካም ነው። ካልሆነ ግን ከዝናብና ከጭቃዉ ባልተናነሰ ምሽትን ተገን አድርገው ቆመጥ ይዘው ለሚጠባበቁት ጮቤ የሚያስረግጥ ነው። ከዚህ ለመዳን የሚከተለውን ማስታወቂያ ቢጤ ቴሌቭዥናችን ቢያስተላልፍ መልካም ነው።< መብራታችን ትርዒት ማሳዬት ሲጀምር ካሉበት ቆመው በደምብ ይከታተሉ። ድንገት ትርኢቱን እያሳዬ በዚያው የመቅረት አደጋ ካጋጠመው ተሎ ብለው ቀረብ ወዳለ ሱቅ ሄደው ለጥቂት ደቂቃ ይጠብቁ። ከቤትዎ ሰው ካለዎት ደውለው መጦ እንዲወስድዎ ያድርጉ። ከዚህ ውጭ ለሚደርሰብዎት ማንኛውም ችግር ሀላፊነቱ ለእርስዎ ነው። >----
ReplyDeleteYe Transformation Ekede Tegebera Mehonu new!!!!!
ReplyDeleteወይ ዳኒ በሳቅ ሞትኩን እኮ. ቂቂቂቂቂቂቂቂቂ………..
ReplyDeleteኸረ እኛ ሰፈር ፈረንሳይ አካባቢ ምን አለ እንዳንተ የገና መብራት እንኳን ቢያሳዩ
ማሂ
ገና በክረምት ˆንዲኆን †ንፈiድም!!
ReplyDeleteAbet Dani mechem Lib yemineka neger tawikaleh
ReplyDeleteabetu new yemibalew mechem mebirat hail yemibal baynor ena bechelema menor binichil tiru neber..
genna ametu mulu endaikeber siga wodaje!
ReplyDeleted.daniel edmen aleh menfesawy temrtocheh ena mekrocheh nafkewnal ebakeh astemren wendmaschen egzabeher yetebkeh
ReplyDeletewho knows they may agree with Robers, in stead preventing crime.
ReplyDeleteአይ የኛ ጣጣ ብዛቱ!!!!!!!!!!!!
ReplyDeleteዋይ ዋይ አታ ይሄ ችግር እናንተም ጋር አለ እንዴ? እኔ እኮ ምነው የትራፊክ መብራት በየመንደሩ በየጉዳንጉዱ በዛ ብየ ነበር። እንግዲያውስ ቦንዳ አልጋው ይቆየንና ቦንድ ቶሎቶሎ እንግዛ!!
ReplyDeleteኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ ኡ!!!!!!!!!!!!!!!!
ReplyDeletekeseletenuna kadegu layiqer endih newu Enji tadiya! Yeleba Ayine Dereeq- Meliso(Melese) lib yaderq yibal yele!!!
ReplyDeletewawu!
ReplyDeletefind me a Gun ?
ReplyDeleteDear Daniel
ReplyDeleteThat is excellent vision(Eyeta) U told us what is going on real life in Ethiopia, It is amazing and white lie while we say we can export electricity overseas instead our own people start sufferig. we learn alot from ur vision May GOD bless u and Your family.
Tesfa Z Gofa/Addis
ReplyDelete"Power without control is Nothing" the they better control what they have instead of building ...and selling....Lehulum geta birihan yihunen.
መልኬ ፈተናዬ
ReplyDeleteያኔ ድሮ ድሮ ‘elementary’ እያለሁ በገጠሪቷ መንደሬ
የፀጉሬ እርዝመት የፊቴንም ቅላት
የተመለከተው አርሶ አደር ገበሬ
ለልጁ ተመኘኝ
እዚያው ልያስቀረኝ፡፡
በእናቴ ብርታት ሁሉንም አለፍኩኝ
እንደምንም ብየ ‘highschool’ ደረስኩኝ
ከተማ ገባሁኝ
እፎይ ተገላገልኩ
ከተማረ ማኅበር በ’logic’ በሚያምን አሁን ተቀላቀልኩ
አልኩና ደስ አለኝ
ግና እነዚያ…
ፍደል የቆጠሩ
ፍደል ያስቆጠሩ
የ’ተማሩቱ’ የ’ተመራመሩቱ’
በእውቀት መጥቀው የ’ተራቀቁቱ’
አሁንም በመልኬ ፈተና ሆኑብኝ
ለግዜያዊ ደስታ እኔን እያሰቡኝ
አንዴ በቤተ ክርስቲያን
አንዳንዴም በመምህርት ቤት
እያደረኩ እየተሸሸግሁ
አንዳነዴም በጡንቻ በጥፊ እየተመታሁ
0/100ም ያለ ውጤቴም እያገኘሁ
እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ እሱንም አለፍኩኝ
ትህምርቴን ጨርሼ ሠራተኛ ሆንኩኝ፡፡
እናም ከት/ት በኋላ…
እንደእኔው የተማረ
እኔን የሚያህል
እኔን የሚመስል
አይቼ አገባሁ
እፎይ ተገላገልኩ
ከእንግዲህ መፈራት የለም
ብዬ ተደሰትኩኝ
አስር አመት ኖርኩኝ
አሁን ደግሞ
የሚወደው ባሌ እሱም የ’ሚወደኝ’
የማከብረውና እሱም የ’ሚያከብረኝ’
እኔን መስማት ትቶ
የመንደር ወረኛ የሚያወራውን ሰምቶ
በጥይት ገደለኝ ከልጆቼ ለይቶ…
መልኬ ፈተናዬ
መከበረያዬ
ደግሞም መሞቻዬ
መልኬ ፈተናዬ
ሰኔ 17፣ 2003 በቅናት መንፈስ ባሏ በሽጉጥ ለገደላት ለነጻነት አመንሲሳ
ኤረ በእናታችሁ ይህን ያህል አታጋንኑት!አልበዛም እንዴ?!
ReplyDeleteየሰሞኑን የውሃ ችግር ደግሞ አይጣልባችሁ፡፡ ምን ይሻለናል..
ReplyDeleteእባካችሁ ይህን ያህል አታጋንኑት!አልበዛም እንዴ?
ReplyDeleteyes
ReplyDeleteSadly there was a breaking news today that the EEPECO anousnces that nomore x-mass light after 2004 becouse of the complition of a newly constructed control center at Gerji.Until then enjoy tqe party! today that the EEPECO anousnces that nomore x-mass light after 2004 becouse of the complition of a newly constructed control center at Gerji.Until then enjoy tqe party!
ReplyDeleteIt Is visible for D/n Daniel that we don’t notice very seriously . God be with you our bro
ReplyDeleteSami from Abware
ዲ/ን ዳንኢል እይታዎችህ ጥሩ ናቸው:: ግዚው ግን እውነት የሚነገርበትና የሚፈለግበት አይደለም:: እውነታ ሲነገር ደማቸው የሚፈላ ሰዎች ሆነናል:: እባክህ ለጊዚው እንደዚህ ያሉትን ተዋቸው:: እግዚአብሂር እስኪፈርድ ዝም እንበል:: የህዝብ እንባም ጡር አለው:: አንተ ግን ሊላውን አስተምረን::
ReplyDelete@Daniel! Why are you so negative??? Don't we have many good things too, which can aspire millions of Ethiopians... Why don't you speak about them as well?? I visited your blog on regular basis, hoever, now I am on the verge of cut off my bussines simply for my own sake... I just need to maintain the power of positive thinking.... What if you had spoken of all the dams which are being built (and will be build in the future) instead of fooling us changed dates of xmass and so on??? Perhaps you started to feel that you are the greatest man in the country after this small visitors you earned so far... Which kind of people changed the world to the good? I guess not peoples of negative thinking!!! I'd advice you better re-read your bloggs and adjust yourself with time. Actually nothing bad happens to you if you don't do so. You may only regret to witness when your so called viwes affect the mindset of many readers of your site (if any is affected)!!!
ReplyDeletehttp://www.successconsciousness.com/index_000009.htm
Mr. Anonymous (above): I think you can choose what ever way you like. All what he is trying to address is on things to be corrected and need immediate measures (if there is someone to take). Well you mentioned dams bla bla...you are right, there are. But these things are the jobs of the government (the people pays them for such a job). If you consider them as your gods, that is your right just pray them. If you really need development don't focus on KENTU WUDASE!!!We need writers who could tell the reality and show directions for the solutions!!!
ReplyDeleteIt is surprising! I am sorry to say this. I do not think our country will grow with talk and talk only! Which is a bad culture of our country including you and your friend?
ReplyDeleteTalking and blaming other does not add any value for us. This is not a good way of mobilizing your people for work. For me I do not see the relevance of this massage. It rather leads to loss confidence and vision.
First every one should ask themselves every day what you have done at least for themselves let alone for their country before commenting others.
Talking, blaming, and commenting other is the easiest job you can do any where at any time.
it is real, thanks our brother
ReplyDeletethose who are try to lie to us by telling fabricated talks will be asked by history and i hope one day we will became free from those bad governing classes and get good ruler till that lets pray to GOD and do what we can
thank you
It is really funny Dani.
ReplyDeleteI appreciate you and I would like to read your next post.
ReplyDeleteWe will help you for finding any important News that you need for
every information.
Bangladesh online news
Live bangladesh
BD News
News